🔇Unmute
አዲስ አበባ ፤ ሐምሌ 30/2018 (ኢዜአ) ፦ ባለፉት ዓመታት የማዕድን የዘርፉ ዕድገት ከጊዜ ወደ ጊዜ በፍጥነት እየጨመረ መምጣቱን የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ ገለጹ።
ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የ2018 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም እና የ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ግምገማ እያካሄደ ይገኛል።
በዚህ የግምገማ መድረክ የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝን ጨምሮ የተጠሪ ተቋማት የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ተገኝተዋል።
ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት የማዕድን ዘርፍ ከአምስቱ የሀገሪቱ የኢኮኖሚ ምሰሶዎች አንዱ መሆኑን ገልጸው፣ ባለፉት ዓመታት የዘርፉ ዕድገት ከጊዜ ወደ ጊዜ በፍጥነት እየጨመረ መምጣቱን አመላክተዋል።
በዚህም በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከዚሁ ዘርፍ 5 ነጥብ 6 ቢሊዮን ዶላር ገደማ የውጭ ምንዛሬ ማግኘት መቻሉን ገልጸዋል።
አዲስ አበባ፤ነሐሴ 28/2018 (ኢዜአ)፦በአፍሪካ ቀንድ ቀጣናዊ ውህደትን ማፋጠን ለአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጣና ትግበራ እና ለተቀመጡት ግቦች መሳካት ጉል...
Sep 4, 2026
አዳማ፤ ነሐሴ 10/2018 (ኢዜአ)፡- ብልሹ አሰራሮችን በመከላከል የመንግስትና የህዝብ ሀብትን ከብክነት ማዳን መቻሉን የአዲስ አበባና የድሬዳዋ አስተዳደር ሥነ...
Aug 17, 2026
አዳማ፤ ነሐሴ 4/2018 (ኢዜአ)፡-በአዳማ ከተማ ከልማት ሥራዎች ጎን ለጎን ከ25 ሺህ ሄክታር በላይ የሚሆን መሬት ታርሶ በዘር መሸፈኑን የከተማዋ ግብርና ጽሕ...
Aug 11, 2026
አዲስ አበባ ፤ ሐምሌ 30/2018 (ኢዜአ) ፦በባሕር ዳር ከተማ የተከናወኑ አበረታች የልማት እንቅስቃሴዎች የብልፅግና አቅጣጫዎችን በግልጽ ያመላከቱ መሆናቸውን ...
Aug 7, 2026