
አዲስ አበባ፤ የካቲት 10/2017(ኢዜአ)፦ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዓለም ባንክ የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ቀጣናዊ ምክትል ፕሬዝዳንት ቪክቶሪያ ኳኳ (ዶ/ር) ጋር ተወያዩ።
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው በዓለም ባንክ የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ቀጠናዊ ምክትል ፕሬዝዳንት ከሆኑት ቪክቶሪያ ኳኳ (ዶ/ር) ጋር ፍሬያማ ውይይት አድርገናል ሲሉ አስፍረዋል።

በሰው ተኮር ስራ፣ በምገባ መርሃ ግብር፣ በሴቶችና ወጣቶች የስራ እድል ፈጠራ ፈጣን ለውጦች መመዝገባቸውን ገልፀው በከተማ ንፅህና አጠባበቅና ፍሳሽ አወጋገድ እንዲሁም የትራፊክ መጨናነቅን ለመቀነስ የጀመርነው ዘመናዊ የትራፊክ ስርዓት ዝርጋታ ስራ የሚበረታታ በመሆኑ ለመደገፍ ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸውልናል ብለዋል።
ጅግጅጋ፤ ሚያዝያ 13/2018 (ኢዜአ)፦ በኦዲት ዘርፍ በተከናወኑ የሪፎርም ተግባራት ተጨባጭ ለውጦች እየተመዘገቡ መሆናቸውን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሠረት ዳምጤ...
Apr 22, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 7/2018 (ኢዜአ)፦ኢትዮጵያ በምግብ ዋስትና እና በኢኮኖሚ ልማት ዘርፍ እያከናወነቻቸው ያሉ ተግባራት ለመላው አፍሪካ አገራት ትልቅ አ...
Apr 16, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 24/2018 (ኢዜአ)፦ ሀገራዊ ለውጡ የሀገሪቱን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ስብራቶች በመጠገን፣ ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ከፍታና ለማህበራዊ ትስስ...
Apr 3, 2026
ቦንጋ ፤የካቲት 16/2017 (ኢዜአ) ፡-በቦንጋ ከተማ የተካሄደውን የህዝብ ውይይት የመሩ ከፍተኛ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በከተማው የተለያዩ የልማት ...
Feb 24, 2025