
አዲስ አበባ፤ የካቲት 10/2017(ኢዜአ)፦ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዓለም ባንክ የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ቀጣናዊ ምክትል ፕሬዝዳንት ቪክቶሪያ ኳኳ (ዶ/ር) ጋር ተወያዩ።
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው በዓለም ባንክ የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ቀጠናዊ ምክትል ፕሬዝዳንት ከሆኑት ቪክቶሪያ ኳኳ (ዶ/ር) ጋር ፍሬያማ ውይይት አድርገናል ሲሉ አስፍረዋል።

በሰው ተኮር ስራ፣ በምገባ መርሃ ግብር፣ በሴቶችና ወጣቶች የስራ እድል ፈጠራ ፈጣን ለውጦች መመዝገባቸውን ገልፀው በከተማ ንፅህና አጠባበቅና ፍሳሽ አወጋገድ እንዲሁም የትራፊክ መጨናነቅን ለመቀነስ የጀመርነው ዘመናዊ የትራፊክ ስርዓት ዝርጋታ ስራ የሚበረታታ በመሆኑ ለመደገፍ ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸውልናል ብለዋል።
የኢንዱስትሪ መስፋፋት እና ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት:- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ነጻነት ለማረጋገጥ፣ የረጅም ጊዜ የኢን...
Jun 4, 2026
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 20/2018(ኢዜአ)፦ በአምስት ሚሊየን የኢትዮ-ኮደርስ መርሃ ግብር በመታገዝ በዲጂታል ክህሎት ራሳቸውን እያበቁ መሆናቸውን አስተያየታቸውን...
Jun 1, 2026
አዳማ፤ግንቦት 16/2018(ኢዜአ)፦በክልሉ የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥን ለማቀላጠፍ ለአሰራር ማሻሻያና ለተቋማት ግንባታ ትኩረት መሰጠቱን በብልፅግና ፓርቲ የኦ...
May 25, 2026
ሀዋሳ፤ ግንቦት 6/2018(ኢዜአ)፦ በኢትዮጵያ እየተከናወኑ ያሉ ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎች ከተረጅነት የመውጣት ጥረትን ለማሳካት የሚያስችል ተጨባጭ ውጤት እያመ...
May 15, 2026