
ሰመራ፤ ሐምሌ 16/2017(ኢዜአ)፦ የአፋር ክልል ምክር ቤት ለ2018 በጀት ዓመት እቅድ ማስፈጸሚያ 18 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር በጀት አጸደቀ።
የበጀት ረቂቁን ለምክር ቤቱ ያቀረቡት የክልሉ ገንዘብ ቢሮ ኃላፊ አህመድ መሐመድ እንደገለፁት በጀቱ ከክልሉ ገቢ እንዲሁም ከፌዴራል መንግስት ድጎማና ከሌሎች አማራጮች የሚሸፈን ነው።
በጀቱ የህብረተሰቡን የልማት ፍላጎት የሚፈቱ ተግባራት ማከናወን የሚያስችል መሆኑንም ገልፀዋል።
ምክር ቤቱ በዛሬ ውሎው የተለያዩ ረቂቅ አዋጆችንም አጽድቋል።
ጅግጅጋ፤ ሚያዝያ 13/2018 (ኢዜአ)፦ በኦዲት ዘርፍ በተከናወኑ የሪፎርም ተግባራት ተጨባጭ ለውጦች እየተመዘገቡ መሆናቸውን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሠረት ዳምጤ...
Apr 22, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 7/2018 (ኢዜአ)፦ኢትዮጵያ በምግብ ዋስትና እና በኢኮኖሚ ልማት ዘርፍ እያከናወነቻቸው ያሉ ተግባራት ለመላው አፍሪካ አገራት ትልቅ አ...
Apr 16, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 24/2018 (ኢዜአ)፦ ሀገራዊ ለውጡ የሀገሪቱን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ስብራቶች በመጠገን፣ ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ከፍታና ለማህበራዊ ትስስ...
Apr 3, 2026
ቦንጋ ፤የካቲት 16/2017 (ኢዜአ) ፡-በቦንጋ ከተማ የተካሄደውን የህዝብ ውይይት የመሩ ከፍተኛ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በከተማው የተለያዩ የልማት ...
Feb 24, 2025