
ሰመራ፤ ሐምሌ 16/2017(ኢዜአ)፦ የአፋር ክልል ምክር ቤት ለ2018 በጀት ዓመት እቅድ ማስፈጸሚያ 18 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር በጀት አጸደቀ።
የበጀት ረቂቁን ለምክር ቤቱ ያቀረቡት የክልሉ ገንዘብ ቢሮ ኃላፊ አህመድ መሐመድ እንደገለፁት በጀቱ ከክልሉ ገቢ እንዲሁም ከፌዴራል መንግስት ድጎማና ከሌሎች አማራጮች የሚሸፈን ነው።
በጀቱ የህብረተሰቡን የልማት ፍላጎት የሚፈቱ ተግባራት ማከናወን የሚያስችል መሆኑንም ገልፀዋል።
ምክር ቤቱ በዛሬ ውሎው የተለያዩ ረቂቅ አዋጆችንም አጽድቋል።
የኢንዱስትሪ መስፋፋት እና ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት:- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ነጻነት ለማረጋገጥ፣ የረጅም ጊዜ የኢን...
Jun 4, 2026
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 20/2018(ኢዜአ)፦ በአምስት ሚሊየን የኢትዮ-ኮደርስ መርሃ ግብር በመታገዝ በዲጂታል ክህሎት ራሳቸውን እያበቁ መሆናቸውን አስተያየታቸውን...
Jun 1, 2026
አዳማ፤ግንቦት 16/2018(ኢዜአ)፦በክልሉ የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥን ለማቀላጠፍ ለአሰራር ማሻሻያና ለተቋማት ግንባታ ትኩረት መሰጠቱን በብልፅግና ፓርቲ የኦ...
May 25, 2026
ሀዋሳ፤ ግንቦት 6/2018(ኢዜአ)፦ በኢትዮጵያ እየተከናወኑ ያሉ ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎች ከተረጅነት የመውጣት ጥረትን ለማሳካት የሚያስችል ተጨባጭ ውጤት እያመ...
May 15, 2026