
ሰመራ፤ ሐምሌ 16/2017(ኢዜአ)፦ የአፋር ክልል ምክር ቤት ለ2018 በጀት ዓመት እቅድ ማስፈጸሚያ 18 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር በጀት አጸደቀ።
የበጀት ረቂቁን ለምክር ቤቱ ያቀረቡት የክልሉ ገንዘብ ቢሮ ኃላፊ አህመድ መሐመድ እንደገለፁት በጀቱ ከክልሉ ገቢ እንዲሁም ከፌዴራል መንግስት ድጎማና ከሌሎች አማራጮች የሚሸፈን ነው።
በጀቱ የህብረተሰቡን የልማት ፍላጎት የሚፈቱ ተግባራት ማከናወን የሚያስችል መሆኑንም ገልፀዋል።
ምክር ቤቱ በዛሬ ውሎው የተለያዩ ረቂቅ አዋጆችንም አጽድቋል።
ሆሳዕና ፤ ነሐሴ 21/2018 (ኢዜአ) ፦ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚጠበቅባቸውን ሚና እንዲወጡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ...
Aug 28, 2026
መቱ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል በኢሉባቦር ዞን በክረምት እርሻ እየለማ ከሚገኘው የበቆሎ ሰብል የላቀ ምርት ለማገኘት የሰብል እንክብካቤና ጥ...
Aug 18, 2026
ሀዋሳ፤ ነሐሴ 2/2018 (ኢዜአ)፦ በሲዳማ ክልል የመንገድና ሌሎች መሰረተ ልማትን በማሻሻል ለሕዝቡ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት የተከናወኑ ተግባራት ውጤታማ መሆና...
Aug 10, 2026
አዳማ፤ ሐምሌ 12/2018 (ኢዜአ)፦በኦሮሚያ ክልል በበጀት ዓመቱ ሰላምና መልካም አስተዳደርን ከማረጋገጥ ጎን ለጎን ውጤታማ የልማት ሥራዎች መከናወናቸውን የክል...
Jul 20, 2026