አዲስ አበባ፤ ጥር 03/2017(ኢዜአ)፦ የክልሉ ኮሪደር ልማት በሁለት ምእራፍ በ7 የክልል ማዕከል ከተሞች የሚከናወን ነው።
እነዚህም ሆሳዕና፣ ቡታጅራ፣ ወራቤ ወልቂጤ፣ ዱራሜ ቁሊቶ እና ሳጃ ከተሞች ናቸው፡፡
የኮሪደር ልማቱ የሚያካትታቸው ሥራዎች የእግረኛ መንገድ፣የዉኃማ አካላት ልማት፣ፓርኪንግና ፋውንቴኖች፣ሕዝባዊ ኩነት ማካሄጃ ቦታዎች፤የሕዝብ መጸዳጃ ቤቶች፣ፕላዛዎችና የአረንጓዴ ልማት ሥራዎችን ያካትታል፡፡
አሶሳ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ):- ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የትውልዱ አሻራና ኩራት ነው ሲሉ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አብዱልሙህሲን ሐሰን...
Feb 28, 2025
ሚዛን አማን፤የካቲት 20/2017 (ኢዜአ)፦በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ በማህበር ተደራጅተው በተለያዩ የሥራ ዘርፎች የተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች ውጤታማ በመ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤የካቲት 4 /2017(ኢዜአ)፦ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በግብርናው ዘርፍ እያከናወነ ያለው በምርምር የተደገፈ ስራ ምሳሌ የሚሆን ነው ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ም...
Feb 12, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 1/2017(ኢዜአ)፡- የቦንጋ የተቀናጀ የግብርና ግብዓትና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ማዕከል መገንባት በክልሉ ለግብርና ስራው መሠረታዊ የሆነ...
Feb 8, 2025