
አዲስ አበባ፤ ጥር 03/2017(ኢዜአ)፦ የክልሉ ኮሪደር ልማት በሁለት ምእራፍ በ7 የክልል ማዕከል ከተሞች የሚከናወን ነው።
እነዚህም ሆሳዕና፣ ቡታጅራ፣ ወራቤ ወልቂጤ፣ ዱራሜ ቁሊቶ እና ሳጃ ከተሞች ናቸው፡፡
የኮሪደር ልማቱ የሚያካትታቸው ሥራዎች የእግረኛ መንገድ፣የዉኃማ አካላት ልማት፣ፓርኪንግና ፋውንቴኖች፣ሕዝባዊ ኩነት ማካሄጃ ቦታዎች፤የሕዝብ መጸዳጃ ቤቶች፣ፕላዛዎችና የአረንጓዴ ልማት ሥራዎችን ያካትታል፡፡

ሀዋሳ፤ ሰኔ 6/2018(ኢዜአ)፦ ሀዋሳ ከተማን በማልማት የቱሪዝምና የኢንቨስትመንት ማዕከልነቷን ይበልጥ ለማሳደግ የሚከናወኑ የልማት ተግባራት ተጠናክረው እንደሚ...
Jun 14, 2026
ጋምቤላ፤ ሰኔ 3/2018(ኢዜአ)፦ በጋምቤላ ክልል በዘንድሮው የመኸር እርሻ ለማልማት ከታቀደው ውስጥ ከ72 በመቶ በላይ የሚሆነው መሬት በዘር መሸፈኑን የክልሉ ...
Jun 11, 2026
ደብረ ማርቆስ ፤ግንቦት 26/2018 (ኢዜአ)፦ በምስራቅ ጎጃም ዞን ከሰብል ልማት ጎን ለጎን በተከናወነ የንብ ማነብ ስራ ወደ 3 ሚሊዮን ኪሎ ግራም የሚጠጋ የማ...
Jun 4, 2026
ዲላ፤ ግንቦት 16/2018 (ኢዜአ)፡-ከ40 በላይ የንግድ ተቋማትና አጋር አካላት ተሳትፈውበት በዲላ ከተማ የተዘጋጀው "ቡኖ - ማላ" ኤክስፖ ምርቶችን እና የኢ...
May 25, 2026