
ሀዋሳ፤የካቲት 25/2017 (ኢዜአ)፦በሲዳማ ክልል"የኢንደስትሪ ማህበረሰብ እንገነባለን" በሚል መሪ ሃሳብ የተዘጋጀ ባዛርና አውደ ርእይ በሀዋሳ ተከፈተ።
ባዛርና አውደ ርእዩን የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ፣ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክተር አለባቸው ንጉሴ (ዶ/ር) እና የሲዳማ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ደምሴ ዱለቻ ተከፍቷል።
በአውደ ርእዩና ባዛሩ ከ130 በላይ በየደረጃው ያሉ አምራች ኢንደስትሪዎች የተሳተፉ ሲሆን በአመራሮቹ ተጎብኝቷል።
አውደ ርዕይና ባዛሩ እስከ መጪው ቅዳሜ ክፍት እንደሚሆን ታውቋል።
ሀዋሳ፣ ነሐሴ20/2018 (ኢዜአ)፡-በሀዋሳ ከተማ የተጀመሩ የሐይቅ ዳርቻ እና የኮሪደር ልማት ሥራዎችን በተያዘላቸው ጊዜ ለማጠናቀቅ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን ...
Aug 27, 2026
ሐረሪ ፤ነሐሴ 7/2018 (ኢዜአ)፦በሐረሪ ክልል የኢንቨስትመንት ፍቃድ እና መሬት ወስደው ወደ ግንባታና ማምረት ባልገቡ 12 ባለሀብቶች ላይ የኢንቨስትመንት...
Aug 14, 2026
ደሴ፤ነሐሴ 6/2018(ኢዜአ)፡-በአማራ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ173 ሺህ ለሚበልጡ አርሶ አደሮች የሁለተኛ ደረጃ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ደብተር መሰጠ...
Aug 13, 2026
ባሕር ዳር ፤ ሐምሌ 23/2018(ኢዜአ)፦በአማራ ክልል በሁሉም ዘርፎች በተከናወኑ ተግባራት የተሻለ የኢኮኖሚ እድገት ማስመዝገብ መቻሉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር...
Jul 31, 2026