ሀዋሳ፤የካቲት 25/2017 (ኢዜአ)፦በሲዳማ ክልል"የኢንደስትሪ ማህበረሰብ እንገነባለን" በሚል መሪ ሃሳብ የተዘጋጀ ባዛርና አውደ ርእይ በሀዋሳ ተከፈተ።
ባዛርና አውደ ርእዩን የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ፣ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክተር አለባቸው ንጉሴ (ዶ/ር) እና የሲዳማ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ደምሴ ዱለቻ ተከፍቷል።
በአውደ ርእዩና ባዛሩ ከ130 በላይ በየደረጃው ያሉ አምራች ኢንደስትሪዎች የተሳተፉ ሲሆን በአመራሮቹ ተጎብኝቷል።
አውደ ርዕይና ባዛሩ እስከ መጪው ቅዳሜ ክፍት እንደሚሆን ታውቋል።
አሶሳ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ):- ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የትውልዱ አሻራና ኩራት ነው ሲሉ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አብዱልሙህሲን ሐሰን...
Feb 28, 2025
ሚዛን አማን፤የካቲት 20/2017 (ኢዜአ)፦በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ በማህበር ተደራጅተው በተለያዩ የሥራ ዘርፎች የተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች ውጤታማ በመ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤የካቲት 4 /2017(ኢዜአ)፦ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በግብርናው ዘርፍ እያከናወነ ያለው በምርምር የተደገፈ ስራ ምሳሌ የሚሆን ነው ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ም...
Feb 12, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 1/2017(ኢዜአ)፡- የቦንጋ የተቀናጀ የግብርና ግብዓትና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ማዕከል መገንባት በክልሉ ለግብርና ስራው መሠረታዊ የሆነ...
Feb 8, 2025