
ሀዋሳ፤የካቲት 25/2017 (ኢዜአ)፦በሲዳማ ክልል"የኢንደስትሪ ማህበረሰብ እንገነባለን" በሚል መሪ ሃሳብ የተዘጋጀ ባዛርና አውደ ርእይ በሀዋሳ ተከፈተ።
ባዛርና አውደ ርእዩን የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ፣ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክተር አለባቸው ንጉሴ (ዶ/ር) እና የሲዳማ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ደምሴ ዱለቻ ተከፍቷል።
በአውደ ርእዩና ባዛሩ ከ130 በላይ በየደረጃው ያሉ አምራች ኢንደስትሪዎች የተሳተፉ ሲሆን በአመራሮቹ ተጎብኝቷል።
አውደ ርዕይና ባዛሩ እስከ መጪው ቅዳሜ ክፍት እንደሚሆን ታውቋል።
ሀዋሳ ፤ሚያዝያ 14/2018 (ኢዜአ)፡-በሲዳማ ክልል ዘመናዊና ቀልጣፋ አሰራሮችን በመዘርጋት በርካታ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ወደ ክልሉ በመሳብ የዜጎችን ተጠቃ...
Apr 23, 2026
ድሬዳዋ፤ ሚያዝያ 9/2018 (ኢዜአ)፦ በሀገራዊ ለውጡ ለአምራች ኢንዱስትሪዎች የተሰጠው ትኩረት በአስተዳደሩ የአምራች ኢንዱስትሪዎች ተኪና ወጪ ምርቶችን የማምረ...
Apr 17, 2026
ጅግጅጋ፣መጋቢት 22/2018 (ኢዜአ)፡- መንግሥት የከተሞችን እድገትና የነዋሪዎችን ኑሮ ለማሻሻል ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑ ተመለከተ። የኢትዮጵያ ከተሞች የ...
Apr 1, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 16/2018(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ የኃይል አቅርቦት ስኬት ቀጣናዊ ትስስርን በማፋጠን የጋራ ብልፅግናን የሚያበስር አህጉራዊ የልማት አጀንዳ ...
Mar 26, 2026