
ሀዋሳ፤የካቲት 25/2017 (ኢዜአ)፦በሲዳማ ክልል"የኢንደስትሪ ማህበረሰብ እንገነባለን" በሚል መሪ ሃሳብ የተዘጋጀ ባዛርና አውደ ርእይ በሀዋሳ ተከፈተ።
ባዛርና አውደ ርእዩን የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ፣ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክተር አለባቸው ንጉሴ (ዶ/ር) እና የሲዳማ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ደምሴ ዱለቻ ተከፍቷል።
በአውደ ርእዩና ባዛሩ ከ130 በላይ በየደረጃው ያሉ አምራች ኢንደስትሪዎች የተሳተፉ ሲሆን በአመራሮቹ ተጎብኝቷል።
አውደ ርዕይና ባዛሩ እስከ መጪው ቅዳሜ ክፍት እንደሚሆን ታውቋል።
ሀዋሳ፤ ሰኔ 6/2018(ኢዜአ)፦ ሀዋሳ ከተማን በማልማት የቱሪዝምና የኢንቨስትመንት ማዕከልነቷን ይበልጥ ለማሳደግ የሚከናወኑ የልማት ተግባራት ተጠናክረው እንደሚ...
Jun 14, 2026
ጋምቤላ፤ ሰኔ 3/2018(ኢዜአ)፦ በጋምቤላ ክልል በዘንድሮው የመኸር እርሻ ለማልማት ከታቀደው ውስጥ ከ72 በመቶ በላይ የሚሆነው መሬት በዘር መሸፈኑን የክልሉ ...
Jun 11, 2026
ደብረ ማርቆስ ፤ግንቦት 26/2018 (ኢዜአ)፦ በምስራቅ ጎጃም ዞን ከሰብል ልማት ጎን ለጎን በተከናወነ የንብ ማነብ ስራ ወደ 3 ሚሊዮን ኪሎ ግራም የሚጠጋ የማ...
Jun 4, 2026
ዲላ፤ ግንቦት 16/2018 (ኢዜአ)፡-ከ40 በላይ የንግድ ተቋማትና አጋር አካላት ተሳትፈውበት በዲላ ከተማ የተዘጋጀው "ቡኖ - ማላ" ኤክስፖ ምርቶችን እና የኢ...
May 25, 2026