
በዳውሮ ዞን ዲሳ ወረዳ ከለምለሚቷ ሾታ ቀበሌ ለማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብ የተዘጋጀው ማንጎ ምርት የአካባቢው ማህበረሰብን ተጠቃሚ እያደረገ መሆኑ ተመላከተ።
በሰንሰላታማው ሳታ ተራሮች እና በኡምቡቲ ተራራ የተከበበችው ሾታ ቀበሌ ለፍራፍሬ ምርት ተስማሚ ስትሆን ለኢንቨስትመንትም ተመራጭ ያደርጋታል።
በቀበሌው ላይ በስፋት የሚመረተው ማንጎ፣ሎሚ ብርቱካን፣ሙዝ፣ ካሳባ እና ዝንጅብል ሲሆን ይሄም የአካባቢዉን ማህበረሰብ ተጠቃሚ እያደረገ ይገኛል።
(ምንጭ:-የዲሳ ወረዳ ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት )
ሀዋሳ፤ ሰኔ 6/2018(ኢዜአ)፦ ሀዋሳ ከተማን በማልማት የቱሪዝምና የኢንቨስትመንት ማዕከልነቷን ይበልጥ ለማሳደግ የሚከናወኑ የልማት ተግባራት ተጠናክረው እንደሚ...
Jun 14, 2026
ጋምቤላ፤ ሰኔ 3/2018(ኢዜአ)፦ በጋምቤላ ክልል በዘንድሮው የመኸር እርሻ ለማልማት ከታቀደው ውስጥ ከ72 በመቶ በላይ የሚሆነው መሬት በዘር መሸፈኑን የክልሉ ...
Jun 11, 2026
ደብረ ማርቆስ ፤ግንቦት 26/2018 (ኢዜአ)፦ በምስራቅ ጎጃም ዞን ከሰብል ልማት ጎን ለጎን በተከናወነ የንብ ማነብ ስራ ወደ 3 ሚሊዮን ኪሎ ግራም የሚጠጋ የማ...
Jun 4, 2026
ዲላ፤ ግንቦት 16/2018 (ኢዜአ)፡-ከ40 በላይ የንግድ ተቋማትና አጋር አካላት ተሳትፈውበት በዲላ ከተማ የተዘጋጀው "ቡኖ - ማላ" ኤክስፖ ምርቶችን እና የኢ...
May 25, 2026