
በዳውሮ ዞን ዲሳ ወረዳ ከለምለሚቷ ሾታ ቀበሌ ለማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብ የተዘጋጀው ማንጎ ምርት የአካባቢው ማህበረሰብን ተጠቃሚ እያደረገ መሆኑ ተመላከተ።
በሰንሰላታማው ሳታ ተራሮች እና በኡምቡቲ ተራራ የተከበበችው ሾታ ቀበሌ ለፍራፍሬ ምርት ተስማሚ ስትሆን ለኢንቨስትመንትም ተመራጭ ያደርጋታል።
በቀበሌው ላይ በስፋት የሚመረተው ማንጎ፣ሎሚ ብርቱካን፣ሙዝ፣ ካሳባ እና ዝንጅብል ሲሆን ይሄም የአካባቢዉን ማህበረሰብ ተጠቃሚ እያደረገ ይገኛል።
(ምንጭ:-የዲሳ ወረዳ ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት )
ሀዋሳ ፤ሚያዝያ 14/2018 (ኢዜአ)፡-በሲዳማ ክልል ዘመናዊና ቀልጣፋ አሰራሮችን በመዘርጋት በርካታ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ወደ ክልሉ በመሳብ የዜጎችን ተጠቃ...
Apr 23, 2026
ድሬዳዋ፤ ሚያዝያ 9/2018 (ኢዜአ)፦ በሀገራዊ ለውጡ ለአምራች ኢንዱስትሪዎች የተሰጠው ትኩረት በአስተዳደሩ የአምራች ኢንዱስትሪዎች ተኪና ወጪ ምርቶችን የማምረ...
Apr 17, 2026
ጅግጅጋ፣መጋቢት 22/2018 (ኢዜአ)፡- መንግሥት የከተሞችን እድገትና የነዋሪዎችን ኑሮ ለማሻሻል ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑ ተመለከተ። የኢትዮጵያ ከተሞች የ...
Apr 1, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 16/2018(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ የኃይል አቅርቦት ስኬት ቀጣናዊ ትስስርን በማፋጠን የጋራ ብልፅግናን የሚያበስር አህጉራዊ የልማት አጀንዳ ...
Mar 26, 2026