🔇Unmute
አዲስ አበባ ፤ ጥቅምት 26/2018(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ገዥ እዮብ ተካልኝ(ዶ/ር) እና የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ በሩሲያ የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ማክሲም ሬሺትኒኮቭ ከተመራ የሩሲያ ልዑክ ጋር ዛሬ ውይይት አድርገዋል።

ሁለቱ ወገኖች በኢትዮጵያና በሩሲያ መካከል ያለውን የሁለትዮሽ የኢኮኖሚና የፋይናንስ ትብብር ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተነጋግረዋል።

አገራቱ በትብብር ሊሰሩባቸው በሚችሉ መስኮች ላይም ሀሳቦችን ተለዋውጠዋል።
አሶሳ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ):- ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የትውልዱ አሻራና ኩራት ነው ሲሉ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አብዱልሙህሲን ሐሰን...
Feb 28, 2025
ሚዛን አማን፤የካቲት 20/2017 (ኢዜአ)፦በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ በማህበር ተደራጅተው በተለያዩ የሥራ ዘርፎች የተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች ውጤታማ በመ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤የካቲት 4 /2017(ኢዜአ)፦ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በግብርናው ዘርፍ እያከናወነ ያለው በምርምር የተደገፈ ስራ ምሳሌ የሚሆን ነው ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ም...
Feb 12, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 1/2017(ኢዜአ)፡- የቦንጋ የተቀናጀ የግብርና ግብዓትና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ማዕከል መገንባት በክልሉ ለግብርና ስራው መሠረታዊ የሆነ...
Feb 8, 2025