🔇Unmute
አዲስ አበባ ፤ ጥቅምት 26/2018(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ገዥ እዮብ ተካልኝ(ዶ/ር) እና የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ በሩሲያ የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ማክሲም ሬሺትኒኮቭ ከተመራ የሩሲያ ልዑክ ጋር ዛሬ ውይይት አድርገዋል።

ሁለቱ ወገኖች በኢትዮጵያና በሩሲያ መካከል ያለውን የሁለትዮሽ የኢኮኖሚና የፋይናንስ ትብብር ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተነጋግረዋል።

አገራቱ በትብብር ሊሰሩባቸው በሚችሉ መስኮች ላይም ሀሳቦችን ተለዋውጠዋል።
ሀዋሳ፣ ነሐሴ20/2018 (ኢዜአ)፡-በሀዋሳ ከተማ የተጀመሩ የሐይቅ ዳርቻ እና የኮሪደር ልማት ሥራዎችን በተያዘላቸው ጊዜ ለማጠናቀቅ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን ...
Aug 27, 2026
ሐረሪ ፤ነሐሴ 7/2018 (ኢዜአ)፦በሐረሪ ክልል የኢንቨስትመንት ፍቃድ እና መሬት ወስደው ወደ ግንባታና ማምረት ባልገቡ 12 ባለሀብቶች ላይ የኢንቨስትመንት...
Aug 14, 2026
ደሴ፤ነሐሴ 6/2018(ኢዜአ)፡-በአማራ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ173 ሺህ ለሚበልጡ አርሶ አደሮች የሁለተኛ ደረጃ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ደብተር መሰጠ...
Aug 13, 2026
ባሕር ዳር ፤ ሐምሌ 23/2018(ኢዜአ)፦በአማራ ክልል በሁሉም ዘርፎች በተከናወኑ ተግባራት የተሻለ የኢኮኖሚ እድገት ማስመዝገብ መቻሉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር...
Jul 31, 2026