🔇Unmute
አዲስ አበባ ፤ ጥቅምት 26/2018(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ገዥ እዮብ ተካልኝ(ዶ/ር) እና የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ በሩሲያ የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ማክሲም ሬሺትኒኮቭ ከተመራ የሩሲያ ልዑክ ጋር ዛሬ ውይይት አድርገዋል።

ሁለቱ ወገኖች በኢትዮጵያና በሩሲያ መካከል ያለውን የሁለትዮሽ የኢኮኖሚና የፋይናንስ ትብብር ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተነጋግረዋል።

አገራቱ በትብብር ሊሰሩባቸው በሚችሉ መስኮች ላይም ሀሳቦችን ተለዋውጠዋል።
ሀዋሳ፤ ሰኔ 6/2018(ኢዜአ)፦ ሀዋሳ ከተማን በማልማት የቱሪዝምና የኢንቨስትመንት ማዕከልነቷን ይበልጥ ለማሳደግ የሚከናወኑ የልማት ተግባራት ተጠናክረው እንደሚ...
Jun 14, 2026
ጋምቤላ፤ ሰኔ 3/2018(ኢዜአ)፦ በጋምቤላ ክልል በዘንድሮው የመኸር እርሻ ለማልማት ከታቀደው ውስጥ ከ72 በመቶ በላይ የሚሆነው መሬት በዘር መሸፈኑን የክልሉ ...
Jun 11, 2026
ደብረ ማርቆስ ፤ግንቦት 26/2018 (ኢዜአ)፦ በምስራቅ ጎጃም ዞን ከሰብል ልማት ጎን ለጎን በተከናወነ የንብ ማነብ ስራ ወደ 3 ሚሊዮን ኪሎ ግራም የሚጠጋ የማ...
Jun 4, 2026
ዲላ፤ ግንቦት 16/2018 (ኢዜአ)፡-ከ40 በላይ የንግድ ተቋማትና አጋር አካላት ተሳትፈውበት በዲላ ከተማ የተዘጋጀው "ቡኖ - ማላ" ኤክስፖ ምርቶችን እና የኢ...
May 25, 2026