🔇Unmute
ዲላ ፤ የካቲት 17/2018(ኢዜአ)፦በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተጀመረው የኢ- ቲኬቲንግ አገልግሎት ከተሳፋሪዎች የሚነሱ ልዩ ልዩ ቅሬታዎችን በዘላቂነት እንደሚቀርፍ የክልሉ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ አስታወቀ።
በክልሉ አስራ ስድስት ከተሞች ተግባራዊ የሚደረገው የኢ-ትኬት የትራንስፖርት አገልገሎት ዛሬ በዲላ መናኸርያ በይፋ ተጀምሯል።
የቢሮው ኃላፊ ተወልደ ተስፋዬ ፤ በክልሉ የተጀመረው የኢ- ቲኬቲንግ አገልግሎት ከተሳፋሪዎች የሚነሱ ልዩ ልዩ ቅሬታዎችን በዘላቂነት እንደሚቀርፍና የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ ድርሻው የጎላ ነው ብለዋል።

በክልሉ የመንገድ መሰረተ ልማት ማስፋፋትና አገልግሎቶችን የማዘመን ስራ ላይ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ መሆኑንም ገልጸዋል።
በተለይ ዲላን ጨምሮ በክልሉ ሶስት ከተሞች ዘመናዊ መናኸሪያዎች ግንባታ ለማከናወን ዝግጅት ከማድረግ ባለፈ አራት የደረቅ ጭነት መናኸሪያዎች ግንባታ እየተከናወነ ይገኛል ብለዋል።

በከተማው ሁሉንም የመንግስት አገልግሎቶች በዲጂታል በማስደገፍ ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት በትኩረት እየተሰራ ነው ያሉት ደግሞ የዲላ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ መስፍን ደምሴ(ዶ/ር) ናቸው።
ሀዋሳ፤ ሰኔ 6/2018(ኢዜአ)፦ ሀዋሳ ከተማን በማልማት የቱሪዝምና የኢንቨስትመንት ማዕከልነቷን ይበልጥ ለማሳደግ የሚከናወኑ የልማት ተግባራት ተጠናክረው እንደሚ...
Jun 14, 2026
ጋምቤላ፤ ሰኔ 3/2018(ኢዜአ)፦ በጋምቤላ ክልል በዘንድሮው የመኸር እርሻ ለማልማት ከታቀደው ውስጥ ከ72 በመቶ በላይ የሚሆነው መሬት በዘር መሸፈኑን የክልሉ ...
Jun 11, 2026
ደብረ ማርቆስ ፤ግንቦት 26/2018 (ኢዜአ)፦ በምስራቅ ጎጃም ዞን ከሰብል ልማት ጎን ለጎን በተከናወነ የንብ ማነብ ስራ ወደ 3 ሚሊዮን ኪሎ ግራም የሚጠጋ የማ...
Jun 4, 2026
ዲላ፤ ግንቦት 16/2018 (ኢዜአ)፡-ከ40 በላይ የንግድ ተቋማትና አጋር አካላት ተሳትፈውበት በዲላ ከተማ የተዘጋጀው "ቡኖ - ማላ" ኤክስፖ ምርቶችን እና የኢ...
May 25, 2026