የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
ማህበረሰብ እና ባህል

የቡና ልማትን ማጠናከር የአርሶ አደሩን ዘላቂ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይረዳል

Mar 23, 2026

IDOPRESS

🔇Unmute

ሰቆጣ፤ መጋቢት 12/2018 (ኢዜአ)፡- በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር በዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር የቡና ልማትን በማጠናከር የአርሶ አደሩን ዘላቂ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሠራ ነው።

በአሥተዳደሩ ግብርና መምሪያ የመስኖ አትክልትና ፍራፍሬ ልማት ቡድን መሪ ደሳለኝ አዳነ እንዳሉት፤ እስካሁን በተደረገ ጥረት ከ2 ሺህ በላይ አርሶ አደሮችን በማሳተፍ በ36 ሔክታር ላይ የቡና ልማት ተከናውኗል።

በዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብርም በ11 ሔክታር ላይ በኩታ ገጠም ለማልማት የሚያስችል 16 ሺህ 854 የቡና ችግኝ መዘጋጀቱን ለኢዜአ አረጋግጠዋል።

ለዚህም ለቡና ልማት ተስማሚ የዓየር ንብረትና ሥነ-ምኅዳር ያላቸውን አካባቢዎች የመለየትና አርሶ አደሮቹን የማዘጋጀት ሥራ እየተከናወነ እንደሚገኝም አመላክተዋል።

በዚህም 1 ሺህ 324 አርሶ አደሮች እንደሚሳተፉ ጠቁመው፤ የቡና ልማቱም በኩታ ገጠም የእርሻ ሥነ-ዘዴ ይከናወናል ብለዋል።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.

መግለጫ

በሀዋሳ የሐይቅ ዳርቻ እና የኮሪደር ልማት ሥራዎችን በተያዘው ጊዜ ለማጠናቀቅ ርብርብ እየተደረገ ነው-ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ

ሀዋሳ፣ ነሐሴ20/2018 (ኢዜአ)፡-በሀዋሳ ከተማ የተጀመሩ የሐይቅ ዳርቻ እና የኮሪደር ልማት ሥራዎችን በተያዘላቸው ጊዜ ለማጠናቀቅ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን ...

Aug 27, 2026

በሐረሪ ክልል የኢንቨስትመንት ፍቃድ እና መሬት ወስደው ወደ ግንባታና ማምረት ባልገቡ 12  ባለሀብቶች ላይ  እርምጃ ተወሰደ

ሐረሪ ፤ነሐሴ 7/2018 (ኢዜአ)፦በሐረሪ ክልል የኢንቨስትመንት ፍቃድ እና መሬት ወስደው ወደ ግንባታና ማምረት ባልገቡ 12 ባለሀብቶች ላይ የኢንቨስትመንት...

Aug 14, 2026

በአማራ ክልል ከ173 ሺህ ለሚበልጡ አርሶ አደሮች የሁለተኛ ደረጃ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ደብተር ተሰጠ

ደሴ፤ነሐሴ 6/2018(ኢዜአ)፡-በአማራ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ173 ሺህ ለሚበልጡ አርሶ አደሮች የሁለተኛ ደረጃ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ደብተር መሰጠ...

Aug 13, 2026

በክልሉ በሁሉም ዘርፎች በተከናወኑ ተግባራት የተሻለ የኢኮኖሚ እድገት ማስመዝገብ ተችሏል 

ባሕር ዳር ፤ ሐምሌ 23/2018(ኢዜአ)፦በአማራ ክልል በሁሉም ዘርፎች በተከናወኑ ተግባራት የተሻለ የኢኮኖሚ እድገት ማስመዝገብ መቻሉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር...

Jul 31, 2026