የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
ልዩ ዘገባ

በክልሉ 4 ሺ 700 ሄክታር ማሳ በበጋ መስኖ በአትክልትና ፍራፍሬ ለምቷል

Jan 13, 2025

IDOPRESS

አዲስ አበባ፤ ጥር 4/2017(ኢዜአ)፦ በሀረሪ ክልል በበጋ መስኖ 4 ሺ 700 ሄክታር ማሳ በአትክልት እና ፍራፍሬ ልማት መሸፈኑ ተገለፀ።

የበጋ መስኖ የአትክልት እና ፍራፍሬ ልማት ስራዎች የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥና የገበያ ዋጋን በማረጋጋት ከፍተኛ አበርክቶ እንደሚኖራቸው ተገልጿል።

የአርሶ አደሩን ምርታማነት ለማሳደግ ግብዓት ከማቅረብ ጀምሮ እየተደረገ ያለው የባለሙያ ድጋፍም ተጠናክሮ መቀጠሉን ከክልሉ ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.