
አዲስ አበባ፤ ጥር 4/2017(ኢዜአ)፦ በሀረሪ ክልል በበጋ መስኖ 4 ሺ 700 ሄክታር ማሳ በአትክልት እና ፍራፍሬ ልማት መሸፈኑ ተገለፀ።
የበጋ መስኖ የአትክልት እና ፍራፍሬ ልማት ስራዎች የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥና የገበያ ዋጋን በማረጋጋት ከፍተኛ አበርክቶ እንደሚኖራቸው ተገልጿል።
የአርሶ አደሩን ምርታማነት ለማሳደግ ግብዓት ከማቅረብ ጀምሮ እየተደረገ ያለው የባለሙያ ድጋፍም ተጠናክሮ መቀጠሉን ከክልሉ ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 11/2018 (ኢዜአ)፡- ቱሪዝም የኢኮኖሚያችን አንዱ ምሰሶ እንደመሆኑ የሀገራዊ ዕድገታችንን የወደፊት አቅጣጫ እየቀረጸ ያለ ዘርፍ መሆኑ...
Apr 20, 2026
ጅማ፤ ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡- በጅማ የኮደርስ ስልጠና የወሰዱ የመንግሥት ሠራተኞች ቀልጣፋና ዘመናዊ የሕዝብ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ እያገዛቸው መሆኑን...
Apr 14, 2026
አምቦ፤ መጋቢት 17/2018 (ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን የፍራፍሬ ልማትን የማስፋፋት ስራ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑን የዞኑ አስተዳደር ገለጸ።...
Mar 27, 2026
በሙሴ መለሰ ኢትዮጵያ የዓለም የንግድ ድርጅት አባል ለመሆን ለመጀመሪያ ጊዜ ጥያቄ ያቀረበችው እ.አ.አ 2003 ነበር። ኢትዮጵያ በወቅቱ ጥያቄውን ካቀረበች በ...
Mar 27, 2026