
አዲስ አበባ፤ የካቲት 10/2017(ኢዜአ)፦በሀረር ከተማ የሚከናወነው land mark የኮሪደር ልማት ስራ በጥራትና በፍጥነት እንዲጠናቀቅ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል ሲሉ የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ።
በከተማው ከስታዲየም እስከ ሐረር በር የሚሰራው land mark የኮሪደር ልማት ስራ መጀመሩን ርዕሰ መስተዳድሩ ተናግረዋል።

ኮሪደሩ በተሻለ ጥራትና ባጠረ ጊዜ እንዲከናወን ሁላችንም የድርሻችንን እንድንወጣ ጥሪዬን አቀርባለሁ ማለታቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ጽሕፈት ቤት መረጃ ያሳያል።
ባህር ዳር፤ ሰኔ 2/2018(ኢዜአ)፦ በአማራ ክልል የማዕድን ሀብት ልማት ዘርፉ በጥናትና ምርምር በመታገዙ ለበርካታ ዜጎች የስራ እድል እየፈጠረና ከፍተኛ የገቢ...
Jun 10, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 1/2018 (ኢዜአ)፦ ህዝባችን ለአገልግሎት ፍለጋ ጊዜና ገንዘቡን ሳያባክን ሃብቱን ለልማት እንዲያውል የምናደርገውን ጥረት አጠናክረን እንቀጥ...
Jun 9, 2026
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 19/2018 (ኢዜአ)፦ የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ መመረቅ ፍትሐዊና ሚዛናዊ የመሠረተ ልማት ዝርጋታን የሚያረጋግጥ መሆኑን ጠቅላ...
May 28, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 11/2018 (ኢዜአ)፡- ቱሪዝም የኢኮኖሚያችን አንዱ ምሰሶ እንደመሆኑ የሀገራዊ ዕድገታችንን የወደፊት አቅጣጫ እየቀረጸ ያለ ዘርፍ መሆኑ...
Apr 20, 2026