
አዲስ አበባ፤ የካቲት 10/2017(ኢዜአ)፦በሀረር ከተማ የሚከናወነው land mark የኮሪደር ልማት ስራ በጥራትና በፍጥነት እንዲጠናቀቅ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል ሲሉ የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ።
በከተማው ከስታዲየም እስከ ሐረር በር የሚሰራው land mark የኮሪደር ልማት ስራ መጀመሩን ርዕሰ መስተዳድሩ ተናግረዋል።

ኮሪደሩ በተሻለ ጥራትና ባጠረ ጊዜ እንዲከናወን ሁላችንም የድርሻችንን እንድንወጣ ጥሪዬን አቀርባለሁ ማለታቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ጽሕፈት ቤት መረጃ ያሳያል።
ባሕርዳር፤ ጳግሜ 5/ 2018 (ኢዜአ) ፡-የሀገርን ቀጣይ ተስፋ እና የትውልዱን እጣ ፋንታ የተሻለ ለማድረግ የዛሬው ብርታትና ትጋታችን ወሳኝ ነው ሲሉ የአማራ ...
Sep 11, 2026
ወላይታ ሶዶ፤ ጳጉሜን 4/2018 (ኢዜአ) ፦በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ለዘመን መለወጫ በዓል የምርት አቅርቦት እጥረት እንዳይከሰት በቂ ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ን...
Sep 10, 2026
ባህር ዳር፤ ጳጉሜን 1/2018 (ኢዜአ)፡-በአማራ ክልል የግብርናውን ዘርፍ ከአምራች ኢንዱስትሪው ጋር በማስተሳሰር ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ መቻሉን የክልሉ ...
Sep 7, 2026
ጋምቤላ፤ ነሐሴ 24/2018 (ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል ለአሳ አጥማጆች የተደረገው የግብአት ድጋፍ አበረታች ውጤት እያስገኘ መሆኑን የክልሉ እንስሳትና ዓሳ ሃ...
Aug 31, 2026