የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
ልዩ ዘገባ

<p>የሃረር የኮሪደር ልማት ስራ በጥራትና በፍጥነት እንዲጠናቀቅ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል</p>

Feb 18, 2025

IDOPRESS

አዲስ አበባ፤ የካቲት 10/2017(ኢዜአ)፦በሀረር ከተማ የሚከናወነው land mark የኮሪደር ልማት ስራ በጥራትና በፍጥነት እንዲጠናቀቅ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል ሲሉ የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ።

በከተማው ከስታዲየም እስከ ሐረር በር የሚሰራው land mark የኮሪደር ልማት ስራ መጀመሩን ርዕሰ መስተዳድሩ ተናግረዋል።


ኮሪደሩ በተሻለ ጥራትና ባጠረ ጊዜ እንዲከናወን ሁላችንም የድርሻችንን እንድንወጣ ጥሪዬን አቀርባለሁ ማለታቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ጽሕፈት ቤት መረጃ ያሳያል።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.