
ሆሳዕና፤መጋቢት 3/2017(ኢዜአ) ፡-በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ቡኢ ከተማ አስተዳደር የችፑድ ፋብሪካ ሊገነባ ነው፡፡
ለሚገነባው የችፑድ ፋብሪካም በዛሬው እለት ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) የመሰረተ ድንጋይ አኑረዋል፡
በቻይናዊያን ባለሀብቶች በ5 ቢሊዮን ብር ካፒታል የሚለማው "የብሉ ኤሌፋንት ችፑድ ፋብሪካ " ግንባታው በአንድ ዓመት ጊዜ ተጠናቆ ወደማምረት ስራ እንደሚገባ ተጠቁሟል፡፡
ፋብሪካው ዘመኑ ባፈራቸው ቴክኖሎጂዎች በመታገዝ ጥራቱን የጠበቁ የችፑድ ምርቶች በማምረት ለዓለም አቀፍ ገበያ የሚያቀርብ ሲሆን፤ ከአንድ ሺህ በላይ ዜጎች የስራ እድል እንደሚፈጥርም ተገልጿል፡፡
በመርሐ ግብሩ ላይ የክልሉና የምስራቅ ጉራጌ ዞን አስተዳደር የስራ ሃላፊዎች እንዲሁም የአካባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል።
ባህር ዳር፤ ሰኔ 2/2018(ኢዜአ)፦ በአማራ ክልል የማዕድን ሀብት ልማት ዘርፉ በጥናትና ምርምር በመታገዙ ለበርካታ ዜጎች የስራ እድል እየፈጠረና ከፍተኛ የገቢ...
Jun 10, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 1/2018 (ኢዜአ)፦ ህዝባችን ለአገልግሎት ፍለጋ ጊዜና ገንዘቡን ሳያባክን ሃብቱን ለልማት እንዲያውል የምናደርገውን ጥረት አጠናክረን እንቀጥ...
Jun 9, 2026
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 19/2018 (ኢዜአ)፦ የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ መመረቅ ፍትሐዊና ሚዛናዊ የመሠረተ ልማት ዝርጋታን የሚያረጋግጥ መሆኑን ጠቅላ...
May 28, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 11/2018 (ኢዜአ)፡- ቱሪዝም የኢኮኖሚያችን አንዱ ምሰሶ እንደመሆኑ የሀገራዊ ዕድገታችንን የወደፊት አቅጣጫ እየቀረጸ ያለ ዘርፍ መሆኑ...
Apr 20, 2026