
አዲስን አበባ፤ መጋቢት 3/2017 (ኢዜአ)፦በድሬዳዋ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግንባታ 10 ሚሊዮን ለመሰበሰብ መታቀዱን የከተማ አስተዳደሩ የህዳሴ ግድብ ግንባታ የህዝብ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።
ገቢው የሚሰበሰበው የግድቡ ግንባታን 14ኛ ዓመት በማስመልከት መሆኑን የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ሀብታሙ አሰፋ ገልጸዋል።
ለዚህም ሰፊ የህዝብ ንቅናቄ የመፍጠር፣ የቦንድ ግዢ እና ሌሎች የገቢ ማሰባሰቢያ ስራዎች እንደሚከናወኑ ጠቁመዋል።
የግድቡ ግንባታ ቀሪ ስራዎች ለማጠናቀቅ የተጀመረውን የቦንድ ግዢ ገቢ ለማሰባሰብ በአስተዳደሩ ህብረተሰቡን ያሳተፈ የተለያዩ የገቢ ማስገኛ የንቅናቄ ስራ እየተከናወነ ነው ብለዋል።
አቶ ሀብታሙ ሁሉም ዜጋ ለግድቡ እያደረገ ያለውን ድጋፍ እና ህዝባዊ ተሳትፎ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል።
መረጃው የድሬዳዋ አስተዳደር ኮሙኒኬሽን ቢሮ ነው::
ባህር ዳር፤ ሰኔ 2/2018(ኢዜአ)፦ በአማራ ክልል የማዕድን ሀብት ልማት ዘርፉ በጥናትና ምርምር በመታገዙ ለበርካታ ዜጎች የስራ እድል እየፈጠረና ከፍተኛ የገቢ...
Jun 10, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 1/2018 (ኢዜአ)፦ ህዝባችን ለአገልግሎት ፍለጋ ጊዜና ገንዘቡን ሳያባክን ሃብቱን ለልማት እንዲያውል የምናደርገውን ጥረት አጠናክረን እንቀጥ...
Jun 9, 2026
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 19/2018 (ኢዜአ)፦ የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ መመረቅ ፍትሐዊና ሚዛናዊ የመሠረተ ልማት ዝርጋታን የሚያረጋግጥ መሆኑን ጠቅላ...
May 28, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 11/2018 (ኢዜአ)፡- ቱሪዝም የኢኮኖሚያችን አንዱ ምሰሶ እንደመሆኑ የሀገራዊ ዕድገታችንን የወደፊት አቅጣጫ እየቀረጸ ያለ ዘርፍ መሆኑ...
Apr 20, 2026