
ጀሙ፤ መጋቢት 29/2017(ኢዜአ)፦ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምዕራብ ኦሞ ዞን ይርኒ ቀበሌ ከ5ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የጸሐይ ኃይል ማመንጫ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
ፕሮጀክቱ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በቅንጅት በ60 ሚሊዮን ብር የተገነባ ነው።

የተመረቀው ፕሮጀክት 100 ኪሎ ዋት ኃይል ማመንጨት የሚችል መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታ ኢንጂነር ሱልጣን ወሊ(ዶ/ር) ተናግረዋል።
ኢኮኖሚያዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ መሰል ፕሮጀክቶች ትልቅ ትርጉም ስላላቸው ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት እንዲሁም የክልሉና የዞን የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
ባህር ዳር፤ ሰኔ 2/2018(ኢዜአ)፦ በአማራ ክልል የማዕድን ሀብት ልማት ዘርፉ በጥናትና ምርምር በመታገዙ ለበርካታ ዜጎች የስራ እድል እየፈጠረና ከፍተኛ የገቢ...
Jun 10, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 1/2018 (ኢዜአ)፦ ህዝባችን ለአገልግሎት ፍለጋ ጊዜና ገንዘቡን ሳያባክን ሃብቱን ለልማት እንዲያውል የምናደርገውን ጥረት አጠናክረን እንቀጥ...
Jun 9, 2026
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 19/2018 (ኢዜአ)፦ የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ መመረቅ ፍትሐዊና ሚዛናዊ የመሠረተ ልማት ዝርጋታን የሚያረጋግጥ መሆኑን ጠቅላ...
May 28, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 11/2018 (ኢዜአ)፡- ቱሪዝም የኢኮኖሚያችን አንዱ ምሰሶ እንደመሆኑ የሀገራዊ ዕድገታችንን የወደፊት አቅጣጫ እየቀረጸ ያለ ዘርፍ መሆኑ...
Apr 20, 2026