
ጀሙ፤ መጋቢት 29/2017(ኢዜአ)፦ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምዕራብ ኦሞ ዞን ይርኒ ቀበሌ ከ5ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የጸሐይ ኃይል ማመንጫ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
ፕሮጀክቱ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በቅንጅት በ60 ሚሊዮን ብር የተገነባ ነው።

የተመረቀው ፕሮጀክት 100 ኪሎ ዋት ኃይል ማመንጨት የሚችል መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታ ኢንጂነር ሱልጣን ወሊ(ዶ/ር) ተናግረዋል።
ኢኮኖሚያዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ መሰል ፕሮጀክቶች ትልቅ ትርጉም ስላላቸው ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት እንዲሁም የክልሉና የዞን የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
ባሕርዳር፤ ጳግሜ 5/ 2018 (ኢዜአ) ፡-የሀገርን ቀጣይ ተስፋ እና የትውልዱን እጣ ፋንታ የተሻለ ለማድረግ የዛሬው ብርታትና ትጋታችን ወሳኝ ነው ሲሉ የአማራ ...
Sep 11, 2026
ወላይታ ሶዶ፤ ጳጉሜን 4/2018 (ኢዜአ) ፦በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ለዘመን መለወጫ በዓል የምርት አቅርቦት እጥረት እንዳይከሰት በቂ ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ን...
Sep 10, 2026
ባህር ዳር፤ ጳጉሜን 1/2018 (ኢዜአ)፡-በአማራ ክልል የግብርናውን ዘርፍ ከአምራች ኢንዱስትሪው ጋር በማስተሳሰር ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ መቻሉን የክልሉ ...
Sep 7, 2026
ጋምቤላ፤ ነሐሴ 24/2018 (ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል ለአሳ አጥማጆች የተደረገው የግብአት ድጋፍ አበረታች ውጤት እያስገኘ መሆኑን የክልሉ እንስሳትና ዓሳ ሃ...
Aug 31, 2026