
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 9/2017(ኢዜአ)፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከኢትዮጵያ ጋር በዘላቂ ልማት እና እድገት ላይ ያለውን ትብብር አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፕሮጀክት አገልግሎቶች ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር እና የተመድ ረዳት ዋና ፀሐፊ ሆርጌ ሞሬራ ዳ ሲልቫ ከገንዘብ ሚኒስትር አቶ አሕመድ ሽዴ ጋር ተወያይተዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ ከሚኒስትሩ ጋር ጽህፈት ቤቱ የኢትዮጵያን የልማት አጀንዳ መደገፍ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መምከራቸውን የጽህፈት ቤቱ መረጃ ያመለክታል።
የመንግስት የግዢ ስርዓት እና የመልሶ መቋቋም ስራዎችን ጨምሮ ጽህፈት ቤቱ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ጽኑ እና የዘላቂ እድገት አጋርነት የበለጠ ለማጠናከር ዝግጁ መሆኑን ገልጸዋል።
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 11/2018 (ኢዜአ)፡- ቱሪዝም የኢኮኖሚያችን አንዱ ምሰሶ እንደመሆኑ የሀገራዊ ዕድገታችንን የወደፊት አቅጣጫ እየቀረጸ ያለ ዘርፍ መሆኑ...
Apr 20, 2026
ጅማ፤ ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡- በጅማ የኮደርስ ስልጠና የወሰዱ የመንግሥት ሠራተኞች ቀልጣፋና ዘመናዊ የሕዝብ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ እያገዛቸው መሆኑን...
Apr 14, 2026
አምቦ፤ መጋቢት 17/2018 (ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን የፍራፍሬ ልማትን የማስፋፋት ስራ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑን የዞኑ አስተዳደር ገለጸ።...
Mar 27, 2026
በሙሴ መለሰ ኢትዮጵያ የዓለም የንግድ ድርጅት አባል ለመሆን ለመጀመሪያ ጊዜ ጥያቄ ያቀረበችው እ.አ.አ 2003 ነበር። ኢትዮጵያ በወቅቱ ጥያቄውን ካቀረበች በ...
Mar 27, 2026