
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 9/2017(ኢዜአ)፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከኢትዮጵያ ጋር በዘላቂ ልማት እና እድገት ላይ ያለውን ትብብር አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፕሮጀክት አገልግሎቶች ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር እና የተመድ ረዳት ዋና ፀሐፊ ሆርጌ ሞሬራ ዳ ሲልቫ ከገንዘብ ሚኒስትር አቶ አሕመድ ሽዴ ጋር ተወያይተዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ ከሚኒስትሩ ጋር ጽህፈት ቤቱ የኢትዮጵያን የልማት አጀንዳ መደገፍ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መምከራቸውን የጽህፈት ቤቱ መረጃ ያመለክታል።
የመንግስት የግዢ ስርዓት እና የመልሶ መቋቋም ስራዎችን ጨምሮ ጽህፈት ቤቱ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ጽኑ እና የዘላቂ እድገት አጋርነት የበለጠ ለማጠናከር ዝግጁ መሆኑን ገልጸዋል።
ባህር ዳር፤ ሰኔ 2/2018(ኢዜአ)፦ በአማራ ክልል የማዕድን ሀብት ልማት ዘርፉ በጥናትና ምርምር በመታገዙ ለበርካታ ዜጎች የስራ እድል እየፈጠረና ከፍተኛ የገቢ...
Jun 10, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 1/2018 (ኢዜአ)፦ ህዝባችን ለአገልግሎት ፍለጋ ጊዜና ገንዘቡን ሳያባክን ሃብቱን ለልማት እንዲያውል የምናደርገውን ጥረት አጠናክረን እንቀጥ...
Jun 9, 2026
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 19/2018 (ኢዜአ)፦ የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ መመረቅ ፍትሐዊና ሚዛናዊ የመሠረተ ልማት ዝርጋታን የሚያረጋግጥ መሆኑን ጠቅላ...
May 28, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 11/2018 (ኢዜአ)፡- ቱሪዝም የኢኮኖሚያችን አንዱ ምሰሶ እንደመሆኑ የሀገራዊ ዕድገታችንን የወደፊት አቅጣጫ እየቀረጸ ያለ ዘርፍ መሆኑ...
Apr 20, 2026