
አዲስ አበባ፤ሚያዚያ 18/2017(ኢዜአ)፦ዓለም አቀፉ የአብራሪዎች ቀን (World Pilots’ Day) ዛሬ እየተከበረ ይገኛል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው መልዕክት የዛሬው ቀን የአየር መንገዱ የስኬት እና የጀግንነት ተምሳሌት ለሆኑት አብራሪዎች ክብር የምንሰጠበት ነው ብሏል።
አብራሪዎች በክህሎታቸው፣ በታታሪነታቸው እና በጠንካራ የጸና መንፈስ የአፍሪካን ህልሞች ወደ ተለያዩ የዓለም ክፍሎች ይዞ በመጓዝ ሀገራትን፣ ባህሎች እና እድሎችን በማስተሳሰር ቁልፍ ሚና እየተወጡ ነው ብሏል።
ዛሬም ሁልጊዜም እናከብራችኋለን ሲል ገልጿል አየር መንገዱ ባስተላለፈው መልዕክት።
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 11/2018 (ኢዜአ)፡- ቱሪዝም የኢኮኖሚያችን አንዱ ምሰሶ እንደመሆኑ የሀገራዊ ዕድገታችንን የወደፊት አቅጣጫ እየቀረጸ ያለ ዘርፍ መሆኑ...
Apr 20, 2026
ጅማ፤ ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡- በጅማ የኮደርስ ስልጠና የወሰዱ የመንግሥት ሠራተኞች ቀልጣፋና ዘመናዊ የሕዝብ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ እያገዛቸው መሆኑን...
Apr 14, 2026
አምቦ፤ መጋቢት 17/2018 (ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን የፍራፍሬ ልማትን የማስፋፋት ስራ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑን የዞኑ አስተዳደር ገለጸ።...
Mar 27, 2026
በሙሴ መለሰ ኢትዮጵያ የዓለም የንግድ ድርጅት አባል ለመሆን ለመጀመሪያ ጊዜ ጥያቄ ያቀረበችው እ.አ.አ 2003 ነበር። ኢትዮጵያ በወቅቱ ጥያቄውን ካቀረበች በ...
Mar 27, 2026