
አዲስ አበባ፤ሚያዚያ 18/2017(ኢዜአ)፦ዓለም አቀፉ የአብራሪዎች ቀን (World Pilots’ Day) ዛሬ እየተከበረ ይገኛል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው መልዕክት የዛሬው ቀን የአየር መንገዱ የስኬት እና የጀግንነት ተምሳሌት ለሆኑት አብራሪዎች ክብር የምንሰጠበት ነው ብሏል።
አብራሪዎች በክህሎታቸው፣ በታታሪነታቸው እና በጠንካራ የጸና መንፈስ የአፍሪካን ህልሞች ወደ ተለያዩ የዓለም ክፍሎች ይዞ በመጓዝ ሀገራትን፣ ባህሎች እና እድሎችን በማስተሳሰር ቁልፍ ሚና እየተወጡ ነው ብሏል።
ዛሬም ሁልጊዜም እናከብራችኋለን ሲል ገልጿል አየር መንገዱ ባስተላለፈው መልዕክት።
ባህር ዳር፤ ሰኔ 2/2018(ኢዜአ)፦ በአማራ ክልል የማዕድን ሀብት ልማት ዘርፉ በጥናትና ምርምር በመታገዙ ለበርካታ ዜጎች የስራ እድል እየፈጠረና ከፍተኛ የገቢ...
Jun 10, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 1/2018 (ኢዜአ)፦ ህዝባችን ለአገልግሎት ፍለጋ ጊዜና ገንዘቡን ሳያባክን ሃብቱን ለልማት እንዲያውል የምናደርገውን ጥረት አጠናክረን እንቀጥ...
Jun 9, 2026
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 19/2018 (ኢዜአ)፦ የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ መመረቅ ፍትሐዊና ሚዛናዊ የመሠረተ ልማት ዝርጋታን የሚያረጋግጥ መሆኑን ጠቅላ...
May 28, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 11/2018 (ኢዜአ)፡- ቱሪዝም የኢኮኖሚያችን አንዱ ምሰሶ እንደመሆኑ የሀገራዊ ዕድገታችንን የወደፊት አቅጣጫ እየቀረጸ ያለ ዘርፍ መሆኑ...
Apr 20, 2026