🔇Unmute
ደሴ ፤ ጥቅምት 18/2018(ኢዜአ)፡- በደሴ ከተማ አስተዳደር መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ ተደረገ።
ማዕከሉ 16 ተቋማት እና ከ70 በላይ የአገልግሎት ዘርፎች የተመቻቹ ሲሆን፤ ይህም ብልሹ አሰራርን በማስቀረት ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት እንደሚሰጡ ተመላክቷል።
ለአገልግሎት አሰጣጡ ምቹ እንዲሆን በቴክኖሎጂ የተደገፈ የሲስተም ዝርጋታ ስራው የተሳካ ስለመሆኑ በተደረገው የሙከራ ትግበራ ማረጋገጥ ተችሏል።
ለከተማው ማህበረሰብ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የተደገፈ አገልግሎት በቅርብ ቀናት ወደ ተሟላ ስራ እንደሚገባ ተጠቁሟል።

የደሴ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ሳሙኤል ሞላልኝን ጨምሮ ሌሎች የከተማ አመራር አባላትና ባለድርሻ አካላት መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ማዕከሉን ተመልክተዋል።
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 11/2018 (ኢዜአ)፡- ቱሪዝም የኢኮኖሚያችን አንዱ ምሰሶ እንደመሆኑ የሀገራዊ ዕድገታችንን የወደፊት አቅጣጫ እየቀረጸ ያለ ዘርፍ መሆኑ...
Apr 20, 2026
ጅማ፤ ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡- በጅማ የኮደርስ ስልጠና የወሰዱ የመንግሥት ሠራተኞች ቀልጣፋና ዘመናዊ የሕዝብ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ እያገዛቸው መሆኑን...
Apr 14, 2026
አምቦ፤ መጋቢት 17/2018 (ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን የፍራፍሬ ልማትን የማስፋፋት ስራ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑን የዞኑ አስተዳደር ገለጸ።...
Mar 27, 2026
በሙሴ መለሰ ኢትዮጵያ የዓለም የንግድ ድርጅት አባል ለመሆን ለመጀመሪያ ጊዜ ጥያቄ ያቀረበችው እ.አ.አ 2003 ነበር። ኢትዮጵያ በወቅቱ ጥያቄውን ካቀረበች በ...
Mar 27, 2026