የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ

አዲስ አበባ ከተማ እና ኳላ ላምፑር ከተማ የእህትማማችነት የትብብር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ

Nov 20, 2025

IDOPRESS

🔇Unmute

አዲስ አበባ ፤ ህዳር 10 /2018 (ኢዜአ)፦በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና በማሌዥያዋ ኳላ ላምፑር ከተማ መካከል የእህትማማችነት የትብብር የመግባቢያ ሰነድ መፈረሙን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ።

የመግባቢያ ሰነዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር ) እና የማሌዥያ ፌዴሬሽን ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሰሪ አንዋር ቢን ኢብራሂም በተገኙበት መፈረሙን ከንቲባ አዳነኝ አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት ገልፀዋል።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.