🔇Unmute
አዲስ አበባ ፤ ህዳር 10 /2018 (ኢዜአ)፦በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና በማሌዥያዋ ኳላ ላምፑር ከተማ መካከል የእህትማማችነት የትብብር የመግባቢያ ሰነድ መፈረሙን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ።
የመግባቢያ ሰነዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር ) እና የማሌዥያ ፌዴሬሽን ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሰሪ አንዋር ቢን ኢብራሂም በተገኙበት መፈረሙን ከንቲባ አዳነኝ አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት ገልፀዋል።
ባህር ዳር፤ ሰኔ 2/2018(ኢዜአ)፦ በአማራ ክልል የማዕድን ሀብት ልማት ዘርፉ በጥናትና ምርምር በመታገዙ ለበርካታ ዜጎች የስራ እድል እየፈጠረና ከፍተኛ የገቢ...
Jun 10, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 1/2018 (ኢዜአ)፦ ህዝባችን ለአገልግሎት ፍለጋ ጊዜና ገንዘቡን ሳያባክን ሃብቱን ለልማት እንዲያውል የምናደርገውን ጥረት አጠናክረን እንቀጥ...
Jun 9, 2026
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 19/2018 (ኢዜአ)፦ የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ መመረቅ ፍትሐዊና ሚዛናዊ የመሠረተ ልማት ዝርጋታን የሚያረጋግጥ መሆኑን ጠቅላ...
May 28, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 11/2018 (ኢዜአ)፡- ቱሪዝም የኢኮኖሚያችን አንዱ ምሰሶ እንደመሆኑ የሀገራዊ ዕድገታችንን የወደፊት አቅጣጫ እየቀረጸ ያለ ዘርፍ መሆኑ...
Apr 20, 2026