የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ

<p>ተቋማቱ በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ</p>

Jan 22, 2025

IDOPRESS

አዲስ አበባ፤ ጥር 13/2017(ኢዜአ)፡- የማዕድን ሚኒስቴርና የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።

ስምምነቱን የማዕድን ሚኒስትር ሃብታሙ ተገኝ(ኢ/ር) እና የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ትዕግስት ሃሚድ ፈርመውታል፡፡

ስምምነቱ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ልማትና ትግበራ፣ በአቅም ግንባታ፣ በእውቀት ሽግግርና መጋራት፣ የዲጂታል መሰረተ ልማትን ለመጠበቅና የተሳለጠ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አገልግሎት ለመዘርጋት ያለመ ነው መሆኑ ተገልጿል፡፡

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.