
ጂንካ፤ ጥር 28/2017(ኢዜአ):- የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ እና የጂንካ ዩኒቨርሲቲ የስራ አመራር ቦርድ ሰብሰቢ አቶ አገኘሁ ተሻገር በዩኒቨርሲቲው እየተከናወኑ ያሉ የተለያዩ ስራዎችን ይመለከታሉ።
አፈ ጉባኤው የዩኒቨርሲቲውን የመማር ማስተማር፣ የጥናትና ምርምር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር እና የማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎችን እንደሚመለከቱም ተገልጿል።

በተለይ ዩኒቨርሲቲው የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ የሚያከናውናቸውን ተግባራት እንደሚገመግሙም ታውቋል።
አቶ አገኘሁ ተሻገር ጂንካ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ኩሴ ጉዲሼ(ዶ/ር) እና የአሪ ዞን ከፍተኛ አመራር አባላትና የአካባቢው ማህበረሰብ ተወካዮች አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ወላይታ ሶዶ፤ ሚያዝያ 21/2018 (ኢዜአ)፦ በወላይታ ሶዶ ከተማ ከነዳጅ እጥረት ጋር በተያያዘ በህዝብ የትራንስፖርት አገልግሎት ላይ የነበረውን ክፍተት ለማረም...
Apr 30, 2026
ጅማ፤ ሚያዝያ 21/2018(ኢዜአ)፦ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የምርምር ሥራዎቻቸውን ከቀጣናዊ ተጨባጭ ሁኔታዎች ጋር በማስተሳሰር ዘላቂ ሰላምና የጋራ እድገት ለ...
Apr 30, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦የትራንስፖርት አገልግሎትን ከነዳጅ ጥገኝነት ለማላቀቅ ተግባራዊ የተደረጉ ስልቶች ተጨባጭ ውጤት እያመጡ መሆኑን የትራን...
Apr 29, 2026
ሀዋሳ ፤ሚያዝያ 11/2018 (ኢዜአ)፡-ሀዋሳ ከተማን የቱሪዝምና የኮንፈረንስ ማዕከል በማድረግ ከተማዋ አለም አቀፍ ተወዳዳሪ ከተማ እንድትሆን ርብርብ እየተደረ...
Apr 20, 2026