ጂንካ፤ ጥር 28/2017(ኢዜአ):- የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ እና የጂንካ ዩኒቨርሲቲ የስራ አመራር ቦርድ ሰብሰቢ አቶ አገኘሁ ተሻገር በዩኒቨርሲቲው እየተከናወኑ ያሉ የተለያዩ ስራዎችን ይመለከታሉ።
አፈ ጉባኤው የዩኒቨርሲቲውን የመማር ማስተማር፣ የጥናትና ምርምር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር እና የማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎችን እንደሚመለከቱም ተገልጿል።
በተለይ ዩኒቨርሲቲው የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ የሚያከናውናቸውን ተግባራት እንደሚገመግሙም ታውቋል።
አቶ አገኘሁ ተሻገር ጂንካ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ኩሴ ጉዲሼ(ዶ/ር) እና የአሪ ዞን ከፍተኛ አመራር አባላትና የአካባቢው ማህበረሰብ ተወካዮች አቀባበል አድርገውላቸዋል።
አዲስ አበባ፤ የካቲት 21/2017(ኢዜአ)፡- የምግብ ዋስትና እና ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ለነገ የሚተው የምርጫ ጉዳይ ባለመሆኑ በልዩ ትኩረት መረባረብ እንደሚገባ...
Feb 28, 2025
ሐረር፤ የካቲት 16/2017(ኢዜአ)፦ ባለፉት ዓመታት የተከናወኑ ሁሉን አቀፍ ስራዎች የህዝቡን ተጠቃሚነት ያሳደጉ መሆናቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አ...
Feb 24, 2025
አዲስ አበባ፤ ጥር 30/2017(ኢዜአ)፦የየካቲት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በጥር ወር በነበረበት የሚቀጥል መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስ...
Feb 8, 2025