
ጂንካ፤ ጥር 28/2017(ኢዜአ):- የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ እና የጂንካ ዩኒቨርሲቲ የስራ አመራር ቦርድ ሰብሰቢ አቶ አገኘሁ ተሻገር በዩኒቨርሲቲው እየተከናወኑ ያሉ የተለያዩ ስራዎችን ይመለከታሉ።
አፈ ጉባኤው የዩኒቨርሲቲውን የመማር ማስተማር፣ የጥናትና ምርምር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር እና የማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎችን እንደሚመለከቱም ተገልጿል።

በተለይ ዩኒቨርሲቲው የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ የሚያከናውናቸውን ተግባራት እንደሚገመግሙም ታውቋል።
አቶ አገኘሁ ተሻገር ጂንካ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ኩሴ ጉዲሼ(ዶ/ር) እና የአሪ ዞን ከፍተኛ አመራር አባላትና የአካባቢው ማህበረሰብ ተወካዮች አቀባበል አድርገውላቸዋል።
አሶሳ፤ ጳጉሜን 5/2018 (ኢዜአ)፦ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኙ እምቅ የተፈጥሮ ሀብቶችን በማልማት ሁለንተናዊ እድገትና የዜጎችን ተጠቃሚነት እውን የማድረ...
Sep 11, 2026
አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 24/2018 (ኢዜአ) ፦በቀጣይ አምስት ዓመታት በዘላቂ የልማት ሥራዎች ላይ አፈፃፀማችንን በማላቅ ሕዝባችን የሰጠንን ሀላፊነት በብቃት መወ...
Aug 31, 2026
ሰመራ፣ነሀሴ 10/2018 (ኢዜአ):- በአፋር ክልል በተያዘው በጀት ዓመት የገቢ አማራጮችን የማስፋትና በቁርጠኝነት ገቢን የመሰብሰብ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚ...
Aug 17, 2026
ሸገር፣ ሐምሌ 18/2018 (ኢዜአ)፡-በሸገር ከተማ በተጠናቀቀው በጀት አመት አርሶ አደሩን በመደገፍ ምርትና ምርታማነቱን እንዲያሳድግ የተከናወኑ ተግባራት ስኬታ...
Jul 27, 2026