
አዲስ አበባ፤ ጥር 30/2017(ኢዜአ)፡- ዓለም አቀፍ የመስኖና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ምርታማነት ጉባዔ ከየካቲት 5 እስከ 7 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ አድዋ ድል መታሰቢያ ይደረጋል።
በጉባዔው ላይ የሀገራት መሪዎች፣ ባለሙያዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ይሳተፋሉ።
ጉባዔው ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገሩ ቴክኖሎጂዎች ትግበራ ፖሊሲን ለመቅረፅ እና የአፍሪካን የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ላይ ያተኮረ መሆኑን ከመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ውይይቱ እንደ ግንዛቤ መፍጠሪያ መድረክ ሆኖ እንደሚያገለግልም ተገልጿል።
ወላይታ ሶዶ፤ ሚያዝያ 21/2018 (ኢዜአ)፦ በወላይታ ሶዶ ከተማ ከነዳጅ እጥረት ጋር በተያያዘ በህዝብ የትራንስፖርት አገልግሎት ላይ የነበረውን ክፍተት ለማረም...
Apr 30, 2026
ጅማ፤ ሚያዝያ 21/2018(ኢዜአ)፦ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የምርምር ሥራዎቻቸውን ከቀጣናዊ ተጨባጭ ሁኔታዎች ጋር በማስተሳሰር ዘላቂ ሰላምና የጋራ እድገት ለ...
Apr 30, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦የትራንስፖርት አገልግሎትን ከነዳጅ ጥገኝነት ለማላቀቅ ተግባራዊ የተደረጉ ስልቶች ተጨባጭ ውጤት እያመጡ መሆኑን የትራን...
Apr 29, 2026
ሀዋሳ ፤ሚያዝያ 11/2018 (ኢዜአ)፡-ሀዋሳ ከተማን የቱሪዝምና የኮንፈረንስ ማዕከል በማድረግ ከተማዋ አለም አቀፍ ተወዳዳሪ ከተማ እንድትሆን ርብርብ እየተደረ...
Apr 20, 2026