
አዲስ አበባ፤ ጥር 30/2017(ኢዜአ)፡- ዓለም አቀፍ የመስኖና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ምርታማነት ጉባዔ ከየካቲት 5 እስከ 7 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ አድዋ ድል መታሰቢያ ይደረጋል።
በጉባዔው ላይ የሀገራት መሪዎች፣ ባለሙያዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ይሳተፋሉ።
ጉባዔው ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገሩ ቴክኖሎጂዎች ትግበራ ፖሊሲን ለመቅረፅ እና የአፍሪካን የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ላይ ያተኮረ መሆኑን ከመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ውይይቱ እንደ ግንዛቤ መፍጠሪያ መድረክ ሆኖ እንደሚያገለግልም ተገልጿል።
አሶሳ፤ ጳጉሜን 5/2018 (ኢዜአ)፦ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኙ እምቅ የተፈጥሮ ሀብቶችን በማልማት ሁለንተናዊ እድገትና የዜጎችን ተጠቃሚነት እውን የማድረ...
Sep 11, 2026
አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 24/2018 (ኢዜአ) ፦በቀጣይ አምስት ዓመታት በዘላቂ የልማት ሥራዎች ላይ አፈፃፀማችንን በማላቅ ሕዝባችን የሰጠንን ሀላፊነት በብቃት መወ...
Aug 31, 2026
ሰመራ፣ነሀሴ 10/2018 (ኢዜአ):- በአፋር ክልል በተያዘው በጀት ዓመት የገቢ አማራጮችን የማስፋትና በቁርጠኝነት ገቢን የመሰብሰብ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚ...
Aug 17, 2026
ሸገር፣ ሐምሌ 18/2018 (ኢዜአ)፡-በሸገር ከተማ በተጠናቀቀው በጀት አመት አርሶ አደሩን በመደገፍ ምርትና ምርታማነቱን እንዲያሳድግ የተከናወኑ ተግባራት ስኬታ...
Jul 27, 2026