አዲስ አበባ፤ ጥር 30/2017(ኢዜአ)፡- ዓለም አቀፍ የመስኖና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ምርታማነት ጉባዔ ከየካቲት 5 እስከ 7 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ አድዋ ድል መታሰቢያ ይደረጋል።
በጉባዔው ላይ የሀገራት መሪዎች፣ ባለሙያዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ይሳተፋሉ።
ጉባዔው ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገሩ ቴክኖሎጂዎች ትግበራ ፖሊሲን ለመቅረፅ እና የአፍሪካን የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ላይ ያተኮረ መሆኑን ከመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ውይይቱ እንደ ግንዛቤ መፍጠሪያ መድረክ ሆኖ እንደሚያገለግልም ተገልጿል።
አዲስ አበባ፤ የካቲት 21/2017(ኢዜአ)፡- የምግብ ዋስትና እና ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ለነገ የሚተው የምርጫ ጉዳይ ባለመሆኑ በልዩ ትኩረት መረባረብ እንደሚገባ...
Feb 28, 2025
ሐረር፤ የካቲት 16/2017(ኢዜአ)፦ ባለፉት ዓመታት የተከናወኑ ሁሉን አቀፍ ስራዎች የህዝቡን ተጠቃሚነት ያሳደጉ መሆናቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አ...
Feb 24, 2025
አዲስ አበባ፤ ጥር 30/2017(ኢዜአ)፦የየካቲት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በጥር ወር በነበረበት የሚቀጥል መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስ...
Feb 8, 2025