አዲስ አበባ፣ የካቲት 05/2017(ኢዜአ)፦ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ በአዲስ አፍሪካ ኮንቬንሽን ማዕከል የተዘጋጀውን ዐውደ-ርዕይ ጎብኝተዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)፣ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ ሚኒስትሮች፣ የ46ኛው የአፍሪካ ኀብረት መደበኛ የስራ አስፈፃሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ ተሳታፊ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች፣ የዓለም አቀፍ ተቋማት መሪዎች፣ አምባሳደሮች፣ ዲፕሎማቶች ዐውደ-ርዕዩን ጎብኝተዋል።
በዐውደ-ርዕዩ ኢትዮጵያ ባለፉት የለውጥ ዓመታት ለብዝኅ ኢኮኖሚ ግንባታ በሰጠችው ትኩረት በግብርና፣ ቱሪዝም፣ ማዕድን፣ ኢንዱስትሪ እና በዲጂታል ኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን መስክ የተመዘገቡ ስኬቶች ለዕይታ ቀርበዋል።
በተጨማሪም በግሉ ዘርፍ ግዙፍ ኩባንያዎች የቡና፣ አልባሳት፣ የጌጣጌጥ እንዲሁም የአትክልትና ፍራፍሬ ውጤት አምራቾች አገልግሎቶቻቸውን አቅርበዋል።
አዲስ አበባ፤ የካቲት 21/2017(ኢዜአ)፡- የምግብ ዋስትና እና ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ለነገ የሚተው የምርጫ ጉዳይ ባለመሆኑ በልዩ ትኩረት መረባረብ እንደሚገባ...
Feb 28, 2025
ሐረር፤ የካቲት 16/2017(ኢዜአ)፦ ባለፉት ዓመታት የተከናወኑ ሁሉን አቀፍ ስራዎች የህዝቡን ተጠቃሚነት ያሳደጉ መሆናቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አ...
Feb 24, 2025
አዲስ አበባ፤ ጥር 30/2017(ኢዜአ)፦የየካቲት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በጥር ወር በነበረበት የሚቀጥል መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስ...
Feb 8, 2025