
ቡታጅራ፣ የካቲት 7/2017 (ኢዜአ)፡-የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምን የሚገመግም መድረክ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ቡታጅራ ከተማ መካሄድ ጀመረ።
"በጥራት ወደ ተሳለጠ የንግድ ስርዓት" በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀ መድረክ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)፣ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)፣ ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የክልልና የሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች የንግድ ቢሮ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
በጉባኤው የሚኒስቴሩ የግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት የሚካሄድበት ሲሆን ለቀጣይ የሥራ አቅጣጫም እንደሚቀመጥ ተገልጿል።
በተጨማሪም የሁሉም ክልሎች የሴክተር ቢሮዎች የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ የሚገመገም ሲሆን የንግድ ተቋማት የሥራ እንቅስቃሴ ላይም ምልከታ ይደረጋል።
ሰመራ፤ ግንቦት 12/2018(ኢዜአ)፦በአፋር ክልል ለህብረተሰቡ የዘመናት ጥያቄ ምላሽ የሚሰጡ ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት እየበቁ መሆናቸውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር...
May 21, 2026
ወላይታ ሶዶ፤ ሚያዝያ 21/2018 (ኢዜአ)፦ በወላይታ ሶዶ ከተማ ከነዳጅ እጥረት ጋር በተያያዘ በህዝብ የትራንስፖርት አገልግሎት ላይ የነበረውን ክፍተት ለማረም...
Apr 30, 2026
ጅማ፤ ሚያዝያ 21/2018(ኢዜአ)፦ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የምርምር ሥራዎቻቸውን ከቀጣናዊ ተጨባጭ ሁኔታዎች ጋር በማስተሳሰር ዘላቂ ሰላምና የጋራ እድገት ለ...
Apr 30, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦የትራንስፖርት አገልግሎትን ከነዳጅ ጥገኝነት ለማላቀቅ ተግባራዊ የተደረጉ ስልቶች ተጨባጭ ውጤት እያመጡ መሆኑን የትራን...
Apr 29, 2026