
ጎንደር፤ የካቲት 13/2017(ኢዜአ)፡- የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በጎንደር ከተማ በፌዴራል መንግስት እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል።

በጉብኝቱ ላይ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፣ የሠላም ሚኒስትሩ መሀመድ እድሪስ፣ የብሄራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምህረቱ እና ሌሎችም የፌደራልና የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።

በጉብኝታቸውም የጎንደር ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃ ችግር በዘላቂነት እንዲፈታ ዳግም ግንባታው በመፋጠን ላይ የሚገኘውን የመገጭ የመስኖና የመጠጥ ውሃ ግድብ የስራ እንቅስቃሴ ምልከታ አድርገዋል።

በቅርቡ ተጠናቆ ለአገልግሎት የበቃውን የጎንደር ከተማ የኮሪደር ልማት የምሽት ድባብን እንዲሁም አለም አቀፍ ቅርስ የሆነውን የአጼ ፋሲል አብያተ መንግስት እድሳትና ጥገና ስራንም ተዘዋውረው ጎብኝተዋል።
ወላይታ ሶዶ፤ ሚያዝያ 21/2018 (ኢዜአ)፦ በወላይታ ሶዶ ከተማ ከነዳጅ እጥረት ጋር በተያያዘ በህዝብ የትራንስፖርት አገልግሎት ላይ የነበረውን ክፍተት ለማረም...
Apr 30, 2026
ጅማ፤ ሚያዝያ 21/2018(ኢዜአ)፦ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የምርምር ሥራዎቻቸውን ከቀጣናዊ ተጨባጭ ሁኔታዎች ጋር በማስተሳሰር ዘላቂ ሰላምና የጋራ እድገት ለ...
Apr 30, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦የትራንስፖርት አገልግሎትን ከነዳጅ ጥገኝነት ለማላቀቅ ተግባራዊ የተደረጉ ስልቶች ተጨባጭ ውጤት እያመጡ መሆኑን የትራን...
Apr 29, 2026
ሀዋሳ ፤ሚያዝያ 11/2018 (ኢዜአ)፡-ሀዋሳ ከተማን የቱሪዝምና የኮንፈረንስ ማዕከል በማድረግ ከተማዋ አለም አቀፍ ተወዳዳሪ ከተማ እንድትሆን ርብርብ እየተደረ...
Apr 20, 2026