ሀዋሳ፤ መጋቢት 4/2017(ኢዜአ)፡- የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በክልሉ በሀዋሳ ዙሪያ ወረዳ ጋሎ ሀርጌሳ ቀበሌ የበጋ መስኖ ልማት ሥራን ጎብኝተዋል።
በዚህም በወረዳው በመስኖ እየለሙ ያሉ የተለያዩ አትክልቶችን ተምልክተዋል።
በመስክ ምልከታው ላይ የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ ሀላፊ አቶ መምሩ ሞኬን ጨምሮ ሌሎች የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።
አዲስ አበባ፤ የካቲት 21/2017(ኢዜአ)፡- የምግብ ዋስትና እና ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ለነገ የሚተው የምርጫ ጉዳይ ባለመሆኑ በልዩ ትኩረት መረባረብ እንደሚገባ...
Feb 28, 2025
ሐረር፤ የካቲት 16/2017(ኢዜአ)፦ ባለፉት ዓመታት የተከናወኑ ሁሉን አቀፍ ስራዎች የህዝቡን ተጠቃሚነት ያሳደጉ መሆናቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አ...
Feb 24, 2025
አዲስ አበባ፤ ጥር 30/2017(ኢዜአ)፦የየካቲት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በጥር ወር በነበረበት የሚቀጥል መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስ...
Feb 8, 2025