
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 05/2017(ኢዜአ)፦ የምስራቅ አፍሪካ የአገር ውስጥ ገቢ ኮሚሽነሮችና ሚኒስትሮች ስብሰባ ተሳታፊዎች በአዲስ አበባ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ይገኛሉ።
በጉብኝቱ የምስራቅ አፍሪካ የገቢዎች ሚኒስትሮች፣ የጉምሩክ ኮሚሽነሮችና የስብሰባው ተሳታፊዎች ተገኝተዋል።
የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስራ ኃላፊዎች የአዲስ አለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከልን ጨምሮ በከተማዋ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን በተመለከተ ለጎብኚዎቹ ገለጻ እየሰጡ ይገኛሉ።
አሶሳ፤ ጳጉሜን 5/2018 (ኢዜአ)፦ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኙ እምቅ የተፈጥሮ ሀብቶችን በማልማት ሁለንተናዊ እድገትና የዜጎችን ተጠቃሚነት እውን የማድረ...
Sep 11, 2026
አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 24/2018 (ኢዜአ) ፦በቀጣይ አምስት ዓመታት በዘላቂ የልማት ሥራዎች ላይ አፈፃፀማችንን በማላቅ ሕዝባችን የሰጠንን ሀላፊነት በብቃት መወ...
Aug 31, 2026
ሰመራ፣ነሀሴ 10/2018 (ኢዜአ):- በአፋር ክልል በተያዘው በጀት ዓመት የገቢ አማራጮችን የማስፋትና በቁርጠኝነት ገቢን የመሰብሰብ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚ...
Aug 17, 2026
ሸገር፣ ሐምሌ 18/2018 (ኢዜአ)፡-በሸገር ከተማ በተጠናቀቀው በጀት አመት አርሶ አደሩን በመደገፍ ምርትና ምርታማነቱን እንዲያሳድግ የተከናወኑ ተግባራት ስኬታ...
Jul 27, 2026