አዲስ አበባ፤ መጋቢት 05/2017(ኢዜአ)፦ የምስራቅ አፍሪካ የአገር ውስጥ ገቢ ኮሚሽነሮችና ሚኒስትሮች ስብሰባ ተሳታፊዎች በአዲስ አበባ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ይገኛሉ።
በጉብኝቱ የምስራቅ አፍሪካ የገቢዎች ሚኒስትሮች፣ የጉምሩክ ኮሚሽነሮችና የስብሰባው ተሳታፊዎች ተገኝተዋል።
የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስራ ኃላፊዎች የአዲስ አለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከልን ጨምሮ በከተማዋ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን በተመለከተ ለጎብኚዎቹ ገለጻ እየሰጡ ይገኛሉ።
አዲስ አበባ፤ የካቲት 21/2017(ኢዜአ)፡- የምግብ ዋስትና እና ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ለነገ የሚተው የምርጫ ጉዳይ ባለመሆኑ በልዩ ትኩረት መረባረብ እንደሚገባ...
Feb 28, 2025
ሐረር፤ የካቲት 16/2017(ኢዜአ)፦ ባለፉት ዓመታት የተከናወኑ ሁሉን አቀፍ ስራዎች የህዝቡን ተጠቃሚነት ያሳደጉ መሆናቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አ...
Feb 24, 2025
አዲስ አበባ፤ ጥር 30/2017(ኢዜአ)፦የየካቲት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በጥር ወር በነበረበት የሚቀጥል መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስ...
Feb 8, 2025