
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 05/2017(ኢዜአ)፦ የምስራቅ አፍሪካ የአገር ውስጥ ገቢ ኮሚሽነሮችና ሚኒስትሮች ስብሰባ ተሳታፊዎች በአዲስ አበባ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ይገኛሉ።
በጉብኝቱ የምስራቅ አፍሪካ የገቢዎች ሚኒስትሮች፣ የጉምሩክ ኮሚሽነሮችና የስብሰባው ተሳታፊዎች ተገኝተዋል።
የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስራ ኃላፊዎች የአዲስ አለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከልን ጨምሮ በከተማዋ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን በተመለከተ ለጎብኚዎቹ ገለጻ እየሰጡ ይገኛሉ።
ወላይታ ሶዶ፤ ሚያዝያ 21/2018 (ኢዜአ)፦ በወላይታ ሶዶ ከተማ ከነዳጅ እጥረት ጋር በተያያዘ በህዝብ የትራንስፖርት አገልግሎት ላይ የነበረውን ክፍተት ለማረም...
Apr 30, 2026
ጅማ፤ ሚያዝያ 21/2018(ኢዜአ)፦ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የምርምር ሥራዎቻቸውን ከቀጣናዊ ተጨባጭ ሁኔታዎች ጋር በማስተሳሰር ዘላቂ ሰላምና የጋራ እድገት ለ...
Apr 30, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦የትራንስፖርት አገልግሎትን ከነዳጅ ጥገኝነት ለማላቀቅ ተግባራዊ የተደረጉ ስልቶች ተጨባጭ ውጤት እያመጡ መሆኑን የትራን...
Apr 29, 2026
ሀዋሳ ፤ሚያዝያ 11/2018 (ኢዜአ)፡-ሀዋሳ ከተማን የቱሪዝምና የኮንፈረንስ ማዕከል በማድረግ ከተማዋ አለም አቀፍ ተወዳዳሪ ከተማ እንድትሆን ርብርብ እየተደረ...
Apr 20, 2026