
አዲስ አበባ፤ ሚያዚያ 6/2017(ኢዜአ)፦ በ2017/18 የምርት ዘመንእስከ አሁንከ1 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ መጓጓዙን የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለስልጣን አስታወቀ።
መንግስት ለ2017/18 የምርት ዘመን ግብዓት የሚሆን 2 ነጥብ 4 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን (24 ሚሊዮን ኩንታል)የአፈር ማዳበሪያ ገዝቶ ወደ አገር ውስጥ ለማስገባት እቅድ ይዟል።

ከተያዘው እቅድ ውስጥ እስከ ሚያዚያ 5 ቀን 2017 ዓ.ም ከ1 ሚሊዮን 34 ሺህ ሜትሪክ ቶን ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ መጓጓዙን ባለስልጣኑ ገልጿል።
39 ሺህ 764 ሜትሪክ ቶን ማዳበሪያ ጅቡቲ ወደብ ላይ እንደሚገኝም አመልክቷል።
የዩሪያ እና ዳፕ ማዳበሪያው በድንበር የደረቅ ጭነት ተሽከርካሪ እና በባቡርመጓጓዙን የባለስልጣኑ መረጃ ያመለክታል።
ወላይታ ሶዶ፤ ሚያዝያ 21/2018 (ኢዜአ)፦ በወላይታ ሶዶ ከተማ ከነዳጅ እጥረት ጋር በተያያዘ በህዝብ የትራንስፖርት አገልግሎት ላይ የነበረውን ክፍተት ለማረም...
Apr 30, 2026
ጅማ፤ ሚያዝያ 21/2018(ኢዜአ)፦ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የምርምር ሥራዎቻቸውን ከቀጣናዊ ተጨባጭ ሁኔታዎች ጋር በማስተሳሰር ዘላቂ ሰላምና የጋራ እድገት ለ...
Apr 30, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦የትራንስፖርት አገልግሎትን ከነዳጅ ጥገኝነት ለማላቀቅ ተግባራዊ የተደረጉ ስልቶች ተጨባጭ ውጤት እያመጡ መሆኑን የትራን...
Apr 29, 2026
ሀዋሳ ፤ሚያዝያ 11/2018 (ኢዜአ)፡-ሀዋሳ ከተማን የቱሪዝምና የኮንፈረንስ ማዕከል በማድረግ ከተማዋ አለም አቀፍ ተወዳዳሪ ከተማ እንድትሆን ርብርብ እየተደረ...
Apr 20, 2026