
አዲስ አበባ ፤ ሚያዝያ 14/2017 (ኢዜአ)፡- በካሜሮን የግዛት አስተዳደር ሚኒስትርና የካሜሮን የሀጅ ኮሚቴ ፕሬዝዳንት ፖል አታንጋ ንጂ የተመራ ልዑካን ቡድን የኢትዮጵያ አየር መንገድን የስራ እንቅስቃሴ ጎብኝቷል።
ልዑካን ቡድኑ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው እና የማኔጅመንት አባላት ጋር ውይይት አደርጓል።

በውይይቱ ወቅት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለካሜሮን የሀጅ ተጓዦች እንዲሁም ወደ ያውንዴ እና ዱዋላ የሚያደርገውን መደበኛ የበረራ አገልግሎት አጠናክሮ እንደሚቀጥል ማረጋገጡን በመረጃው አመልክቷል።
አሶሳ፤ ጳጉሜን 5/2018 (ኢዜአ)፦ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኙ እምቅ የተፈጥሮ ሀብቶችን በማልማት ሁለንተናዊ እድገትና የዜጎችን ተጠቃሚነት እውን የማድረ...
Sep 11, 2026
አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 24/2018 (ኢዜአ) ፦በቀጣይ አምስት ዓመታት በዘላቂ የልማት ሥራዎች ላይ አፈፃፀማችንን በማላቅ ሕዝባችን የሰጠንን ሀላፊነት በብቃት መወ...
Aug 31, 2026
ሰመራ፣ነሀሴ 10/2018 (ኢዜአ):- በአፋር ክልል በተያዘው በጀት ዓመት የገቢ አማራጮችን የማስፋትና በቁርጠኝነት ገቢን የመሰብሰብ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚ...
Aug 17, 2026
ሸገር፣ ሐምሌ 18/2018 (ኢዜአ)፡-በሸገር ከተማ በተጠናቀቀው በጀት አመት አርሶ አደሩን በመደገፍ ምርትና ምርታማነቱን እንዲያሳድግ የተከናወኑ ተግባራት ስኬታ...
Jul 27, 2026