አዲስ አበባ ፤ ሚያዝያ 14/2017 (ኢዜአ)፡- በካሜሮን የግዛት አስተዳደር ሚኒስትርና የካሜሮን የሀጅ ኮሚቴ ፕሬዝዳንት ፖል አታንጋ ንጂ የተመራ ልዑካን ቡድን የኢትዮጵያ አየር መንገድን የስራ እንቅስቃሴ ጎብኝቷል።
ልዑካን ቡድኑ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው እና የማኔጅመንት አባላት ጋር ውይይት አደርጓል።
በውይይቱ ወቅት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለካሜሮን የሀጅ ተጓዦች እንዲሁም ወደ ያውንዴ እና ዱዋላ የሚያደርገውን መደበኛ የበረራ አገልግሎት አጠናክሮ እንደሚቀጥል ማረጋገጡን በመረጃው አመልክቷል።
አዲስ አበባ፤ የካቲት 21/2017(ኢዜአ)፡- የምግብ ዋስትና እና ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ለነገ የሚተው የምርጫ ጉዳይ ባለመሆኑ በልዩ ትኩረት መረባረብ እንደሚገባ...
Feb 28, 2025
ሐረር፤ የካቲት 16/2017(ኢዜአ)፦ ባለፉት ዓመታት የተከናወኑ ሁሉን አቀፍ ስራዎች የህዝቡን ተጠቃሚነት ያሳደጉ መሆናቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አ...
Feb 24, 2025
አዲስ አበባ፤ ጥር 30/2017(ኢዜአ)፦የየካቲት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በጥር ወር በነበረበት የሚቀጥል መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስ...
Feb 8, 2025