
ሀዋሳ፤ የካቲት 4/2017 (ኢዜአ)---የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በክልሉ በተለያዩ አካባቢዎች እየተገነቡ ያሉ የመንገድ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ
የተጎበኙት የመንገድ መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች በክልሉና በፌዴራል መንግስት ወጪ የሚገነቡ መንገዶች ናቸው።
በአመራሮቹ ከተጎበኙ መንገዶች ውስጥ ከሀዌላ ቱላ- ውጅግራ-ያዬ- ወራንቻ የሚገነባውና 85 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የአስፓልት መንገድ አንዱ ነው።
መንገዱ ሦስት ዞኖችን እርስ በርስ የሲዳማ ክልልን ከኦሮሚያ ክልል እንደሚያገናኝ ተመላክቷል።

ሌሎች የመንገድ ግንባታ መሰረተ ልማቶችም ወረዳን ከወረዳና ከዞን የሚያገናኙ ሲሆን በከተሞችም እየተገነቡ ያሉ የመንገድ መሰረተ ልማቶች የጉብኝቱ አካል መሆናቸው ታውቋል።
በጉብኝቱ ላይ ከርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በተጨማሪ የክልሉ መንግስት ዋና ተጠሪ አቶ አብርሃም ማርሻሎና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮችም ተገኝተዋል።
ጅማ፤ ሚያዝያ 16/2018 (ኢዜአ)፡- በጅማ ዞን ባለፉት ዘጠኝ ወራት 52 ሺህ ቶን ቡና ለገበያ መቅረቡን የዞኑ ግብርና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ቲጃኒ ተማም ተናገሩ...
Apr 24, 2026
ጅግጅጋ፤ ሚያዝያ 13/2018 (ኢዜአ)፦ የኅብረት ሥራ ማኅበራትን በቴክኖሎጂና ሌሎች መስኮች የማጠናከር ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሠ መ...
Apr 22, 2026
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡-ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በስንዴ ልማት ያስመዘገበችው ስኬት ለአፍሪካዊያን በምሳሌነት የሚጠቀስ መሆኑን የአ...
Apr 15, 2026
አዶላ ፤መጋቢት 30/2018 (ኢዜአ)፦በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን በበልግ አዝመራ ከ260 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በዘር መሸፈኑን የዞኑ ግብርና ጽህፈት ቤት ገለጸ...
Apr 9, 2026