ሀዋሳ፤ የካቲት 4/2017 (ኢዜአ)---የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በክልሉ በተለያዩ አካባቢዎች እየተገነቡ ያሉ የመንገድ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ
የተጎበኙት የመንገድ መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች በክልሉና በፌዴራል መንግስት ወጪ የሚገነቡ መንገዶች ናቸው።
በአመራሮቹ ከተጎበኙ መንገዶች ውስጥ ከሀዌላ ቱላ- ውጅግራ-ያዬ- ወራንቻ የሚገነባውና 85 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የአስፓልት መንገድ አንዱ ነው።
መንገዱ ሦስት ዞኖችን እርስ በርስ የሲዳማ ክልልን ከኦሮሚያ ክልል እንደሚያገናኝ ተመላክቷል።
ሌሎች የመንገድ ግንባታ መሰረተ ልማቶችም ወረዳን ከወረዳና ከዞን የሚያገናኙ ሲሆን በከተሞችም እየተገነቡ ያሉ የመንገድ መሰረተ ልማቶች የጉብኝቱ አካል መሆናቸው ታውቋል።
በጉብኝቱ ላይ ከርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በተጨማሪ የክልሉ መንግስት ዋና ተጠሪ አቶ አብርሃም ማርሻሎና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮችም ተገኝተዋል።
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የቁልፍ መሰረተ ልማቶች ጥበቃ አዋጅን ሥራ ላይ ለማዋል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስ...
Feb 28, 2025
ደሴ፤ የካቲት 16/2017 (ኢዜአ)፡- በደቡብ ወሎ ዞን በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት የተሻለ ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዓሊ መኮንን ገለ...
Feb 24, 2025
አሶሳ ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ):- የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ችግር ፈቺ ስራዎችን እንዲያከናውኑ እየተሰራ መሆኑን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገ...
Feb 24, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 4/2017(ኢዜአ)፡- ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ቀንድ የልማት ትስስርና የኢኮኖሚ ውህደት የመሪነት ሚናዋን እየተወጣች እንደምትገኝ የአፍሪካ ቀንድ...
Feb 12, 2025