አዲስ አበባ፤ የካቲት 19/2017(ኢዜአ)፦ በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ ከጅቡቲ የኢንቨስትመንት እና የግል ዘርፍ ልማት ሚኒስትር ሳፊያ መሐመድ አሊ ጋር ተወያይተዋል።
አምባሳደር ብርሃኑ ውይይቱ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የኢንቨስትመንት ፍሰት ማሳደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ያተኮረ መሆኑን በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል።
የሀገራቱን የኢንቨስትመንት ትስስር ማጠናከር እና እ.አ.አ በ2025 በሚካሄደው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ፎረም የጅቡቲ ባለሀብቶች በሚኖራቸው ተሳትፎ ላይ ሀሳብ መለዋወጣቸውን አመልክተዋል።
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የቁልፍ መሰረተ ልማቶች ጥበቃ አዋጅን ሥራ ላይ ለማዋል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስ...
Feb 28, 2025
ደሴ፤ የካቲት 16/2017 (ኢዜአ)፡- በደቡብ ወሎ ዞን በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት የተሻለ ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዓሊ መኮንን ገለ...
Feb 24, 2025
አሶሳ ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ):- የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ችግር ፈቺ ስራዎችን እንዲያከናውኑ እየተሰራ መሆኑን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገ...
Feb 24, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 4/2017(ኢዜአ)፡- ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ቀንድ የልማት ትስስርና የኢኮኖሚ ውህደት የመሪነት ሚናዋን እየተወጣች እንደምትገኝ የአፍሪካ ቀንድ...
Feb 12, 2025