
አዲስ አበባ፤ የካቲት 19/2017(ኢዜአ)፦ በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ ከጅቡቲ የኢንቨስትመንት እና የግል ዘርፍ ልማት ሚኒስትር ሳፊያ መሐመድ አሊ ጋር ተወያይተዋል።
አምባሳደር ብርሃኑ ውይይቱ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የኢንቨስትመንት ፍሰት ማሳደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ያተኮረ መሆኑን በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል።
የሀገራቱን የኢንቨስትመንት ትስስር ማጠናከር እና እ.አ.አ በ2025 በሚካሄደው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ፎረም የጅቡቲ ባለሀብቶች በሚኖራቸው ተሳትፎ ላይ ሀሳብ መለዋወጣቸውን አመልክተዋል።
አዲስ አበባ፤ሰኔ 2 /2018 (ኢዜአ)፦የዕቃ ማከማቻ ደረሰኝ ሥርዓት ደንብ የግብርና ኢኮኖሚ ሽግግርን በማሳለጥና የገጠር ልማትን በማጎልበት አርሶ አደሮችን ተጠ...
Jun 10, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 1/2018 (ኢዜአ)፦ በመዲናዋ የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥን በማላቅ የተገልጋዮችን እርካታ የሚያሳድጉ ሰው ተኮር ተግባራት ተጠናክረው እንደ...
Jun 9, 2026
ሀዋሳ ፤ ግንቦት 28/2018 (ኢዜአ) ፦በይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ማቀነባበሪያ ፓርክ ከአምራች ኢንዲስትሪዎች ጋር በተፈጠረላቸው የገበያ ትስስር ...
Jun 6, 2026
ነገሌ ቦረና፤ ግንቦት 19/2018(ኢዜአ)፦ የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ አገልግሎት መጀመር የአካባቢውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ የበለጠ የሚያ...
May 28, 2026