አዲስ አበባ፤ መጋቢት 25/2017(ኢዜአ)፦ኢትዮጵያውያን ስታርታፖች የቴክኖሎጂ ፈጠራ ውጤቶቻቸውን ከፓን አፍሪካ የወጣቶች አመራር ጉባኤ ጎን ለጎን በተዘጋጀው ኤግዚቢሽን ላይ አስተዋውቀዋል።
ጉባኤው "የወጣቶችን አቅም - ለበለፀገች አፍሪካ" በሚል መሪ ሃሳብ ዛሬ በአድዋ ድል መታሰቢያ አዳራሽ መካሄድ ጀምሯል።
ጉባኤውን አስመልክቶ የተዘጋጀ ኤግዚቢሽንም ተከፍቷል።
በኤግዚቢሽኑ መክፈቻ ላይ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ፣ የፌዴራል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችና ሚኒስትሮች፣ የፓን አፍሪካ ወጣት አመራሮች እና የሚመለከታቸው አካላት ተገኝተዋል።
በጉባኤው የተሳተፉ ኢትዮጵያውያን ስታርታፖች የቴክኖሎጂ ፈጠራ ውጤቶቻቸውን በተዘጋጀው ኤግዚቢሽን ላይ ማስተዋወቃቸውን ከሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የቁልፍ መሰረተ ልማቶች ጥበቃ አዋጅን ሥራ ላይ ለማዋል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስ...
Feb 28, 2025
ደሴ፤ የካቲት 16/2017 (ኢዜአ)፡- በደቡብ ወሎ ዞን በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት የተሻለ ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዓሊ መኮንን ገለ...
Feb 24, 2025
አሶሳ ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ):- የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ችግር ፈቺ ስራዎችን እንዲያከናውኑ እየተሰራ መሆኑን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገ...
Feb 24, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 4/2017(ኢዜአ)፡- ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ቀንድ የልማት ትስስርና የኢኮኖሚ ውህደት የመሪነት ሚናዋን እየተወጣች እንደምትገኝ የአፍሪካ ቀንድ...
Feb 12, 2025