
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 25/2017(ኢዜአ)፦ኢትዮጵያውያን ስታርታፖች የቴክኖሎጂ ፈጠራ ውጤቶቻቸውን ከፓን አፍሪካ የወጣቶች አመራር ጉባኤ ጎን ለጎን በተዘጋጀው ኤግዚቢሽን ላይ አስተዋውቀዋል።
ጉባኤው "የወጣቶችን አቅም - ለበለፀገች አፍሪካ" በሚል መሪ ሃሳብ ዛሬ በአድዋ ድል መታሰቢያ አዳራሽ መካሄድ ጀምሯል።
ጉባኤውን አስመልክቶ የተዘጋጀ ኤግዚቢሽንም ተከፍቷል።

በኤግዚቢሽኑ መክፈቻ ላይ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ፣ የፌዴራል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችና ሚኒስትሮች፣ የፓን አፍሪካ ወጣት አመራሮች እና የሚመለከታቸው አካላት ተገኝተዋል።
በጉባኤው የተሳተፉ ኢትዮጵያውያን ስታርታፖች የቴክኖሎጂ ፈጠራ ውጤቶቻቸውን በተዘጋጀው ኤግዚቢሽን ላይ ማስተዋወቃቸውን ከሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
አዲስ አበባ፤ሰኔ 2 /2018 (ኢዜአ)፦የዕቃ ማከማቻ ደረሰኝ ሥርዓት ደንብ የግብርና ኢኮኖሚ ሽግግርን በማሳለጥና የገጠር ልማትን በማጎልበት አርሶ አደሮችን ተጠ...
Jun 10, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 1/2018 (ኢዜአ)፦ በመዲናዋ የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥን በማላቅ የተገልጋዮችን እርካታ የሚያሳድጉ ሰው ተኮር ተግባራት ተጠናክረው እንደ...
Jun 9, 2026
ሀዋሳ ፤ ግንቦት 28/2018 (ኢዜአ) ፦በይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ማቀነባበሪያ ፓርክ ከአምራች ኢንዲስትሪዎች ጋር በተፈጠረላቸው የገበያ ትስስር ...
Jun 6, 2026
ነገሌ ቦረና፤ ግንቦት 19/2018(ኢዜአ)፦ የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ አገልግሎት መጀመር የአካባቢውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ የበለጠ የሚያ...
May 28, 2026