🔇Unmute
ደብረ ማርቆስ፤ መጋቢት 21/2018 (ኢዜአ):-በምስራቅ ጎጃም ዞን ገበያውን ለማረጋጋት ከ169 ሚሊዮን ብር በላይ ተመድቦ እየተሰራ መሆኑን የዞኑ የህብረት ሥራ ማስፋፊያ ተጠሪ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ።
የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ታረቀኝ ጀንበሬ እንደገለጹት፤ በበጀት ዓመቱ በዞኑ ለሚገኙ 22 የሸማች ማህበራት የፋይናንስ ድጋፍ በማድረግ የግብርናና የኢንዱስትሪ ምርቶች በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ እንዲቀርብ ተደርጓል።
እስካሁን ባለው ሂደትም ከ580 ሺህ ሊትር በላይ የምግብ ዘይት፣ ከ800 ኩንታል በላይ የዳቦ ዱቄት፣ ከ4 ሺህ 500 ኩንታል በላይ ስኳር ለተጠቃሚው እንዲደርስ መደረጉን ገልጸዋል።
ጽሕፈት ቤቱ ለሚመጣው የትንሳኤ በዓል የዋጋ ንረትን ለመከላከል ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ጠቁመው በዚህም ከ20 ሺህ ኩንታል በላይ ጤፍ፣ የዳቦ ዱቄት፣ ስኳርና ሽንኩርት በህብረት ስራ አማካኝነት ለገበያ ለማቅረብ እየተሠራ ይገኛል ብለዋል።
አዲስ አበባ፤ሰኔ 2 /2018 (ኢዜአ)፦የዕቃ ማከማቻ ደረሰኝ ሥርዓት ደንብ የግብርና ኢኮኖሚ ሽግግርን በማሳለጥና የገጠር ልማትን በማጎልበት አርሶ አደሮችን ተጠ...
Jun 10, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 1/2018 (ኢዜአ)፦ በመዲናዋ የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥን በማላቅ የተገልጋዮችን እርካታ የሚያሳድጉ ሰው ተኮር ተግባራት ተጠናክረው እንደ...
Jun 9, 2026
ሀዋሳ ፤ ግንቦት 28/2018 (ኢዜአ) ፦በይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ማቀነባበሪያ ፓርክ ከአምራች ኢንዲስትሪዎች ጋር በተፈጠረላቸው የገበያ ትስስር ...
Jun 6, 2026
ነገሌ ቦረና፤ ግንቦት 19/2018(ኢዜአ)፦ የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ አገልግሎት መጀመር የአካባቢውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ የበለጠ የሚያ...
May 28, 2026