የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
ኢኮኖሚ እና ኢንቨስትመንት

የሐዋሳ ከተማ የኮሪደር ልማት የማኅበራዊ ትሥሥር መሰረት እየሆነ ነው 

Apr 20, 2026

IDOPRESS

🔇Unmute

ሐዋሳ፤ ሚያዝያ 11/2018 (ኢዜአ)፡- የሐዋሳ ከተማ የኮሪደር ልማት የተፈጥሮ ፀጋዋን ከማጉላቱ ባለፈ የማኅበራዊ ትሥሥር መሰረት መሆኑን የከተማዋ ከንቲባ ጥራቱ በየነ ገለፁ።

የሐዋሳ ከተማ 2ኛና 3ኛ ዙር የኮሪደር ልማት ሥራ ማጠናቀቂያ እና የ4ኛ ዙር የኮሪደርና የሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር ተካሂዷል።


‎በዚሁ ወቅት ከንቲባው እንዳሉት፤ የሐዋሳን የቱሪዝምና ኮንፈረንስ ማዕከልነት ለማጠናከር ሥራዎች በተሻለ ፍጥነትና ጥራት መከናወናቸው ይቀጥላል።


‎የከተማዋ የኮሪደር ልማት ያላትን የተፈጥሮ ፀጋ አጉልቶ ከማውጣቱ በተጨማሪ፤ የቱሪዝም መስኅብና የማኅበራዊ ትሥሥር መሠረት እየሆነ ነው ብለዋል።



የግንባታ ሥራው ተጠናቆ ለአገልግሎት የበቃው የኮሪደር ልማት ሥራ የከተማዋን ውበትና የነዋሪዎችን ተጠቃሚነት ያረጋገጠ መሆኑንም አንስተዋል።

4ኛው ዙር የኮሪደር ልማት 3 ነጥብ 4 ኪሎ ሜትር እንደሚሸፍን ጠቁመው፤ የሐይቅ ዳርቻ ልማቱም የሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻን ይዞ እንደሚለማ አመላክተዋል።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.

መግለጫ

የዕቃ ማከማቻ ደረሰኝ ሥርዓት ደንብ አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ እያደረገ ነው 

አዲስ አበባ፤ሰኔ 2 /2018 (ኢዜአ)፦የዕቃ ማከማቻ ደረሰኝ ሥርዓት ደንብ የግብርና ኢኮኖሚ ሽግግርን በማሳለጥና የገጠር ልማትን በማጎልበት አርሶ አደሮችን ተጠ...

Jun 10, 2026

በመዲናዋ የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥን በማላቅ የተገልጋዮችን እርካታ የሚያሳድጉ ተግባራት ተጠናክረው ቀጥለዋል

አዲስ አበባ፤ ሰኔ 1/2018 (ኢዜአ)፦ በመዲናዋ የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥን በማላቅ የተገልጋዮችን እርካታ የሚያሳድጉ ሰው ተኮር ተግባራት ተጠናክረው እንደ...

Jun 9, 2026

በፓርኩ ለአቮካዶ ዘይት አምራች ኢንዱስትሪዎች ምርት የሚያቀርቡ ማህበራት ተጠቃሚ ሆነዋል

ሀዋሳ ፤ ግንቦት 28/2018 (ኢዜአ) ፦በይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ማቀነባበሪያ ፓርክ ከአምራች ኢንዲስትሪዎች ጋር በተፈጠረላቸው የገበያ ትስስር ...

Jun 6, 2026

የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ አገልግሎት መጀመር የአካባቢውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ የበለጠ ያነቃቃል

ነገሌ ቦረና፤ ግንቦት 19/2018(ኢዜአ)፦ የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ አገልግሎት መጀመር የአካባቢውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ የበለጠ የሚያ...

May 28, 2026