🔇Unmute
ሐዋሳ፤ ሚያዝያ 11/2018 (ኢዜአ)፡- የሐዋሳ ከተማ የኮሪደር ልማት የተፈጥሮ ፀጋዋን ከማጉላቱ ባለፈ የማኅበራዊ ትሥሥር መሰረት መሆኑን የከተማዋ ከንቲባ ጥራቱ በየነ ገለፁ።
የሐዋሳ ከተማ 2ኛና 3ኛ ዙር የኮሪደር ልማት ሥራ ማጠናቀቂያ እና የ4ኛ ዙር የኮሪደርና የሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር ተካሂዷል።

በዚሁ ወቅት ከንቲባው እንዳሉት፤ የሐዋሳን የቱሪዝምና ኮንፈረንስ ማዕከልነት ለማጠናከር ሥራዎች በተሻለ ፍጥነትና ጥራት መከናወናቸው ይቀጥላል።
የከተማዋ የኮሪደር ልማት ያላትን የተፈጥሮ ፀጋ አጉልቶ ከማውጣቱ በተጨማሪ፤ የቱሪዝም መስኅብና የማኅበራዊ ትሥሥር መሠረት እየሆነ ነው ብለዋል።
የግንባታ ሥራው ተጠናቆ ለአገልግሎት የበቃው የኮሪደር ልማት ሥራ የከተማዋን ውበትና የነዋሪዎችን ተጠቃሚነት ያረጋገጠ መሆኑንም አንስተዋል።
4ኛው ዙር የኮሪደር ልማት 3 ነጥብ 4 ኪሎ ሜትር እንደሚሸፍን ጠቁመው፤ የሐይቅ ዳርቻ ልማቱም የሐዋሳ ሐይቅ ዳርቻን ይዞ እንደሚለማ አመላክተዋል።
ባህር ዳር ፤ ጳጉሜን 4/2018 (ኢዜአ) ፦ በአማራ ክልል ለዘመን መለወጫ በዓል የእርድ እንስሳትና ሌሎች ምርቶችን በበቂ መጠን ለተጠቃሚው ማቅረብ መቻሉን የክ...
Sep 10, 2026
ድሬደዋ፤ ነሐሴ 6/2018 (ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ውጤታማ እያደረገ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ሀርቢ ቡህ...
Aug 13, 2026
ሮቤ፣ሐምሌ 22/2018(ኢዜአ)፦በባሌ ዞን በግብርናው ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎች በተሞክሮነት የሚወሰዱ መሆናቸውን የብልጽግና ፓርቲ የህዝብና ዓለ...
Jul 30, 2026
ሆሳዕና ፤ ሐምሌ 22/2018 (ኢዜአ)፦ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተጠናቀቀው በጀት አመት በሰላም፣ በልማትና መልካም አስተዳደር የህዝቡን ተጠቃሚነት ያረጋገጡ...
Jul 30, 2026