🔇Unmute
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 9/2018 (ኢዜአ):- የ“FAME by Sheeraz” መስራች ሺራዝ ሐሰን እና ልዑካን ቡድናቸው በአዲስ አበባ የተለያዩ የቱሪዝም መዳረሻዎችን እና የልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል።
በጉብኝታቸውም የኮሪደርና የወንዝ ዳርቻ ልማቶችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል።

የልዑካን ቡድኑ በአዲስ አበባ የተከናወኑ የልማት ሥራዎች እንዲሁም የቱሪዝም መሠረተ ልማቶች ከተማዋ ተመራጭ የቱሪዝም ማዕከል እየሆነች መምጣቷን የሚያረጋግጥ ነው ብለዋል።
“FAME by Sheeraz” የዲጂታል ሚዲያ እና የብራንዲንግ ድርጅት ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተጽዕኖ ፈጣሪ ከሆኑ ግለሰቦች እና ተቋማት ጋር በቅርበት የሚሰራ ተቋም መሆኑን የከንቲባ ጽህፈት ቤት መረጃ ያመለክታል።
አዲስ አበባ፤ሰኔ 2 /2018 (ኢዜአ)፦የዕቃ ማከማቻ ደረሰኝ ሥርዓት ደንብ የግብርና ኢኮኖሚ ሽግግርን በማሳለጥና የገጠር ልማትን በማጎልበት አርሶ አደሮችን ተጠ...
Jun 10, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 1/2018 (ኢዜአ)፦ በመዲናዋ የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥን በማላቅ የተገልጋዮችን እርካታ የሚያሳድጉ ሰው ተኮር ተግባራት ተጠናክረው እንደ...
Jun 9, 2026
ሀዋሳ ፤ ግንቦት 28/2018 (ኢዜአ) ፦በይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ማቀነባበሪያ ፓርክ ከአምራች ኢንዲስትሪዎች ጋር በተፈጠረላቸው የገበያ ትስስር ...
Jun 6, 2026
ነገሌ ቦረና፤ ግንቦት 19/2018(ኢዜአ)፦ የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ አገልግሎት መጀመር የአካባቢውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ የበለጠ የሚያ...
May 28, 2026