የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
ህይወት እና ጉዞ

<p>በኮሪደር ልማት ተከታታይ የምሰል አቅርቦታችን ስድስተኛው ሲዳማ ክልል ነው - የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት</p>

Feb 10, 2025

IDOPRESS

በሲዳማ ክልል የኮሪደር ልማት ስራው ከሐዋሳ በተጨማሪ በክልሉ የተለያዩ ከተሞች እየተከናወነ ይገኛል።


በሐዋሳ ከተማ የኮሪደር ልማት ስራው በሶስት የተለያዩ ምእራፎች ተከፋፍሎ እየተከናወነ ሲሆን፤ በመጀመሪያው ምእራፍ በከተማዋ ሁለት አካባቢዎች ስራው ተጀምሯል።


ከእነዚህም ውስጥ አንደኛው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በተገኙበት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።


ለምርቃ የበቃው የኮሪደር ልማት ስራም 2 ነጥብ 4 ኪሎ ሜትር የሚረዝምና የእግረኛና የብስክሌት መንገዶች፣ የህጻናት መጫዎቻዎች፤ የመዝናኛ ቦታዎችና የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን ያካተተ ነው።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.