
በሲዳማ ክልል የኮሪደር ልማት ስራው ከሐዋሳ በተጨማሪ በክልሉ የተለያዩ ከተሞች እየተከናወነ ይገኛል።

በሐዋሳ ከተማ የኮሪደር ልማት ስራው በሶስት የተለያዩ ምእራፎች ተከፋፍሎ እየተከናወነ ሲሆን፤ በመጀመሪያው ምእራፍ በከተማዋ ሁለት አካባቢዎች ስራው ተጀምሯል።

ከእነዚህም ውስጥ አንደኛው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በተገኙበት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።

ለምርቃ የበቃው የኮሪደር ልማት ስራም 2 ነጥብ 4 ኪሎ ሜትር የሚረዝምና የእግረኛና የብስክሌት መንገዶች፣ የህጻናት መጫዎቻዎች፤ የመዝናኛ ቦታዎችና የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን ያካተተ ነው።
አምቦ፤ ሰኔ 6/2018(ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ ዞን ባለፉት ዓመታት በተከናወኑ የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራዎች ለንብ ማነብ ምቹ ሁኔታ በመፍጠሩ...
Jun 14, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 3/2018(ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል የበጋ መስኖ ልማት በምግብ ራስን ከመቻል ባለፈ የአርስ አደሩን ተጠቃሚነት እያሳደገ መሆኑን የክልሉ ምክት...
Jun 11, 2026
ሐረማያ፤ ግንቦት 20/2018 (ኢዜአ)፦ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ የምርምር ቴክኖሎጂዎችን እያጎለበተ እንደሚገኝ አስታወቀ። ዩኒቨ...
Jun 1, 2026
ሆሳዕና፣ግንቦት 17/2018 (ኢዜአ)፦በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ የሕብረት ሥራ ማህበራትን ደግፎ የማብቃት ሥራው ተጠናክሮ እ...
May 26, 2026