
በሲዳማ ክልል የኮሪደር ልማት ስራው ከሐዋሳ በተጨማሪ በክልሉ የተለያዩ ከተሞች እየተከናወነ ይገኛል።

በሐዋሳ ከተማ የኮሪደር ልማት ስራው በሶስት የተለያዩ ምእራፎች ተከፋፍሎ እየተከናወነ ሲሆን፤ በመጀመሪያው ምእራፍ በከተማዋ ሁለት አካባቢዎች ስራው ተጀምሯል።

ከእነዚህም ውስጥ አንደኛው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በተገኙበት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።

ለምርቃ የበቃው የኮሪደር ልማት ስራም 2 ነጥብ 4 ኪሎ ሜትር የሚረዝምና የእግረኛና የብስክሌት መንገዶች፣ የህጻናት መጫዎቻዎች፤ የመዝናኛ ቦታዎችና የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን ያካተተ ነው።
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 14/2018 (ኢዜአ)፡-የጉምሩክ አዋጅ ረቂቅ ማሻሻያ የወጪና የገቢ ንግድን ለማሳለጥ የጎላ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው በህዝብ ተወካዮች ምክር ...
Apr 23, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 9/2018 (ኢዜአ)፦ ኢትዮጵያ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) በኢኮኖሚ ሪፎርም ትግበራ ዙሪያ ያላቸውን ትብብር ይበልጥ ለማጎ...
Apr 17, 2026
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 2/2018 (ኢዜአ)፦ የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በጀጎል አለም አቀፍ ቅርስ ውስጥ የሚገነባው የ''ዳር ሀረር'' መልሶ ማልማት ፕሮ...
Apr 12, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 21/2018 (ኢዜአ)፦ በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች አስተማማኝ የኃይል አቅርቦትን ማረጋገጥ የሚያስችል ዘመናዊ የመሰረተ ልማት ግንባ...
Mar 31, 2026