አዲስ አበባ፣ የካቲት 8/2017 (ኢዜአ)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ የግሉ ዘርፍ ቁልፍ ተዋናይ ከሆኑት አሊኮ ዳንጎቴ እና ቶኒ ኢሉሜሉ ጋር ተወያዩ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት እንዳሉት ከአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከአፍሪካ የግሉ ዘርፍ መሪ ከሆኑት ባለሀብቶች ጋር ተወያይተዋል።
ባለሀብቶቹ የአፍሪካ ዕድገት እውን እንዲሆን ወሳኝ ድርሻ እየተጫወቱ ስለመሆኑም አንስተዋል።
አዲስ አበባ ፤የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፦የኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር ትራንስፖርት ተገልጋዮች ፋይዳ መታወቂያን ተጠቅመው በዲጂታል አማራጭ ትኬት የሚቆርጡበት አሰራር ...
Feb 24, 2025
አዲስ አበባ፤ ጥር 03/2017(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለስልጣን የለማ የትራንስፖርት ኦፕሬተሮችንና የጭነት ባለቤቶችን የሚገናኝ መተግበሪያ አስጀምሯል። ...
Feb 12, 2025