የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ

<p>ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአፍሪካ ልማት ባንክ እና ከዓለም አቀፉ የግብርና ልማት ፈንድ ፕሬዝዳንቶች ጋር ተወያዩ</p>

Feb 17, 2025

IDOPRESS

አዲስ አበባ፤ የካቲት 8/2017(ኢዜአ)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዝዳንት አኪንዉሚ አዴሲና(ዶ/ር) እና ከዓለም አቀፉ የግብርና ልማት ፈንድ ፕሬዝዳንት አልቫሮ ላሪዮ(ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከፕሬዝዳንቶቹ ጋር የተወያዩት ከ38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ነው።


ተቋማቱ ለኢትዮጵያ የግብርና ዘርፍ እያደረጉት ባለው ድጋፍ ዙሪያ ከሁለቱ ፕሬዝዳንቶች ጋር መወያየታቸውን በማህበራዊ ትስሰር ገጻቸው አስፍረዋል።

በዘርፉ ቀጣይነት ያለው እድገት ለማምጣትና ችግርን የመቋቋም አቅምን ለማጎልበት የሚያስችል ትብብርን ስለማሳደግ መምከራቸውንም ገልጸዋል።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.