የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
ህይወት እና ጉዞ

<p>በጌዴኦ ዞን ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተመረቁ</p>

Mar 4, 2025

IDOPRESS

ዲላ፤ የካቲት 25/2017 (ኢዜአ):- በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጌዴኦ ዞን ዲላና ገደብ ከተሞች ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተመረቁ።

በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)፤ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደና ሌሎች የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የመንግስት ስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።


የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶቹ 525 ሚሊዮን ብር በላይ በላይ ወጪ የተደረገባቸው ሲሆን ከ233 ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ መሆናቸውም ታውቋል።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.