
ዲላ፤ የካቲት 25/2017 (ኢዜአ):- በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጌዴኦ ዞን ዲላና ገደብ ከተሞች ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተመረቁ።
በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)፤ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደና ሌሎች የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የመንግስት ስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።

የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶቹ 525 ሚሊዮን ብር በላይ በላይ ወጪ የተደረገባቸው ሲሆን ከ233 ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ መሆናቸውም ታውቋል።
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 14/2018 (ኢዜአ)፡-የጉምሩክ አዋጅ ረቂቅ ማሻሻያ የወጪና የገቢ ንግድን ለማሳለጥ የጎላ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው በህዝብ ተወካዮች ምክር ...
Apr 23, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 9/2018 (ኢዜአ)፦ ኢትዮጵያ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) በኢኮኖሚ ሪፎርም ትግበራ ዙሪያ ያላቸውን ትብብር ይበልጥ ለማጎ...
Apr 17, 2026
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 2/2018 (ኢዜአ)፦ የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በጀጎል አለም አቀፍ ቅርስ ውስጥ የሚገነባው የ''ዳር ሀረር'' መልሶ ማልማት ፕሮ...
Apr 12, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 21/2018 (ኢዜአ)፦ በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች አስተማማኝ የኃይል አቅርቦትን ማረጋገጥ የሚያስችል ዘመናዊ የመሰረተ ልማት ግንባ...
Mar 31, 2026