
አዲስ አበባ፤የካቲት 26/2017(ኢዜአ)፡-የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን እና ኢትዮ ቴሌኮም በአካባቢ ጥበቃ ኢኒሼቲቮች ዙሪያ በትብብር መስራት በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል።
የተቋማቱ አመራሮች ለኢኒሼቲቮቹ የዲጂታል እና ቴክኖሎጂ መር መፍትሄዎችን ማበጀት እንደሚገባ ገልጸዋል።
በተለይም ማህበረሰቡ በአካባቢ ጥበቃ ስራዎች ያለው ተሳትፎን በቴክኖሎጂ ማገዝ እንደሚያስፈልግም አመልክተዋል።
በቀጣይ ዜጎች የአካባቢ ጥበቃ ህግ ጥሰቶች ሲፈጸሙ ሪፖርት የሚያደርበት መተግበሪያ ለማበልጸግ እንደሚሰራ ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 14/2018 (ኢዜአ)፡-የጉምሩክ አዋጅ ረቂቅ ማሻሻያ የወጪና የገቢ ንግድን ለማሳለጥ የጎላ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው በህዝብ ተወካዮች ምክር ...
Apr 23, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 9/2018 (ኢዜአ)፦ ኢትዮጵያ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) በኢኮኖሚ ሪፎርም ትግበራ ዙሪያ ያላቸውን ትብብር ይበልጥ ለማጎ...
Apr 17, 2026
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 2/2018 (ኢዜአ)፦ የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በጀጎል አለም አቀፍ ቅርስ ውስጥ የሚገነባው የ''ዳር ሀረር'' መልሶ ማልማት ፕሮ...
Apr 12, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 21/2018 (ኢዜአ)፦ በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች አስተማማኝ የኃይል አቅርቦትን ማረጋገጥ የሚያስችል ዘመናዊ የመሰረተ ልማት ግንባ...
Mar 31, 2026