
አዲስ አበባ፤የካቲት 26/2017(ኢዜአ)፡-የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን እና ኢትዮ ቴሌኮም በአካባቢ ጥበቃ ኢኒሼቲቮች ዙሪያ በትብብር መስራት በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል።
የተቋማቱ አመራሮች ለኢኒሼቲቮቹ የዲጂታል እና ቴክኖሎጂ መር መፍትሄዎችን ማበጀት እንደሚገባ ገልጸዋል።
በተለይም ማህበረሰቡ በአካባቢ ጥበቃ ስራዎች ያለው ተሳትፎን በቴክኖሎጂ ማገዝ እንደሚያስፈልግም አመልክተዋል።
በቀጣይ ዜጎች የአካባቢ ጥበቃ ህግ ጥሰቶች ሲፈጸሙ ሪፖርት የሚያደርበት መተግበሪያ ለማበልጸግ እንደሚሰራ ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
አምቦ፤ ሰኔ 6/2018(ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ ዞን ባለፉት ዓመታት በተከናወኑ የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራዎች ለንብ ማነብ ምቹ ሁኔታ በመፍጠሩ...
Jun 14, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 3/2018(ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል የበጋ መስኖ ልማት በምግብ ራስን ከመቻል ባለፈ የአርስ አደሩን ተጠቃሚነት እያሳደገ መሆኑን የክልሉ ምክት...
Jun 11, 2026
ሐረማያ፤ ግንቦት 20/2018 (ኢዜአ)፦ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ የምርምር ቴክኖሎጂዎችን እያጎለበተ እንደሚገኝ አስታወቀ። ዩኒቨ...
Jun 1, 2026
ሆሳዕና፣ግንቦት 17/2018 (ኢዜአ)፦በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ የሕብረት ሥራ ማህበራትን ደግፎ የማብቃት ሥራው ተጠናክሮ እ...
May 26, 2026