
አዲስ አበባ፤የካቲት 26/2017(ኢዜአ)፡-የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን እና ኢትዮ ቴሌኮም በአካባቢ ጥበቃ ኢኒሼቲቮች ዙሪያ በትብብር መስራት በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል።
የተቋማቱ አመራሮች ለኢኒሼቲቮቹ የዲጂታል እና ቴክኖሎጂ መር መፍትሄዎችን ማበጀት እንደሚገባ ገልጸዋል።
በተለይም ማህበረሰቡ በአካባቢ ጥበቃ ስራዎች ያለው ተሳትፎን በቴክኖሎጂ ማገዝ እንደሚያስፈልግም አመልክተዋል።
በቀጣይ ዜጎች የአካባቢ ጥበቃ ህግ ጥሰቶች ሲፈጸሙ ሪፖርት የሚያደርበት መተግበሪያ ለማበልጸግ እንደሚሰራ ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ጋምቤላ፤ ነሐሴ 28/2018 (ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል ተግባራዊ የተደረገው የሩዝ ልማት ኢኒሼቲቭ ውጤታማ እየሆነ መምጣቱን የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት...
Sep 4, 2026
አሶሳ፤ ነሐሴ 27/2018 (ኢዜአ)፡- በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ኢንዱስትሪዎችን በማስፋፋት ተኪ ምርቶችን የማምረት ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ርዕሰ ...
Sep 3, 2026
ሆሳዕና፤ ነሀሴ 5/2018 (ኢዜአ)፡-በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ዜጎችን በሥራ ዕድል ተጠቃሚ ለማድረግ በተከናወኑ ሥራዎች ውጤት መመዝገ...
Aug 12, 2026
አዲስ አበባ፤ነሐሴ 5/2018 (ኢዜአ)፦የመንግሥት በሙስናና ሕገ ወጥ ድርጊት የተሰማሩ አካላትን በሕግ ተጠያቂ የማድረግ ርምጃ ቀጣይነት ሊኖረው እንደሚገባ ኢዜአ...
Aug 12, 2026