አዲስ አበባ፤የካቲት 26/2017(ኢዜአ)፡-የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን እና ኢትዮ ቴሌኮም በአካባቢ ጥበቃ ኢኒሼቲቮች ዙሪያ በትብብር መስራት በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል።
የተቋማቱ አመራሮች ለኢኒሼቲቮቹ የዲጂታል እና ቴክኖሎጂ መር መፍትሄዎችን ማበጀት እንደሚገባ ገልጸዋል።
በተለይም ማህበረሰቡ በአካባቢ ጥበቃ ስራዎች ያለው ተሳትፎን በቴክኖሎጂ ማገዝ እንደሚያስፈልግም አመልክተዋል።
በቀጣይ ዜጎች የአካባቢ ጥበቃ ህግ ጥሰቶች ሲፈጸሙ ሪፖርት የሚያደርበት መተግበሪያ ለማበልጸግ እንደሚሰራ ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
አዲስ አበባ ፤የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፦የኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር ትራንስፖርት ተገልጋዮች ፋይዳ መታወቂያን ተጠቅመው በዲጂታል አማራጭ ትኬት የሚቆርጡበት አሰራር ...
Feb 24, 2025
አዲስ አበባ፤ ጥር 03/2017(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለስልጣን የለማ የትራንስፖርት ኦፕሬተሮችንና የጭነት ባለቤቶችን የሚገናኝ መተግበሪያ አስጀምሯል። ...
Feb 12, 2025