
አዲስ አበባ፤ የካቲት 29/2017(ኢዜአ)፦ የሕዝቡን ዘላቂ ጥቅም የሚያረጋግጡ የልማት ሥራዎች በስፋት እየተከናወኑ እንደሚገኝ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ።

አቶ አደም ፋራህ የብልጽግና ፓርቲ እሳቤዎች መሰረት በማድረግ በመላው ኢትዮጵያ የህዝብን ጥቅም በዘላቂነት ለማረጋገጥ እየተሰራ እንደሚገኝ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል።

ከእነዚህ የልማት ስራዎች መካከል በአማራ ክልል በደቡብ ወሎ ዞን መንደርንና ቤተሰብን ማዕከል በማድረግ የሌማት ትሩፋት መርሃ ግብር እንደሚገኝበት ለአብነት ጠቅሰዋል።

መርሃ ግብሩን ከወጣቶች ስራ ዕድል ፈጠራ ጋር በማስተሳሰር ውጤታማ ስራዎች ማከናወን መቻሉንም አመልክተዋል።
አምቦ፤ ሰኔ 6/2018(ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ ዞን ባለፉት ዓመታት በተከናወኑ የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራዎች ለንብ ማነብ ምቹ ሁኔታ በመፍጠሩ...
Jun 14, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 3/2018(ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል የበጋ መስኖ ልማት በምግብ ራስን ከመቻል ባለፈ የአርስ አደሩን ተጠቃሚነት እያሳደገ መሆኑን የክልሉ ምክት...
Jun 11, 2026
ሐረማያ፤ ግንቦት 20/2018 (ኢዜአ)፦ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ የምርምር ቴክኖሎጂዎችን እያጎለበተ እንደሚገኝ አስታወቀ። ዩኒቨ...
Jun 1, 2026
ሆሳዕና፣ግንቦት 17/2018 (ኢዜአ)፦በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ የሕብረት ሥራ ማህበራትን ደግፎ የማብቃት ሥራው ተጠናክሮ እ...
May 26, 2026