
አዲስ አበባ፤ የካቲት 29/2017(ኢዜአ)፦ የሕዝቡን ዘላቂ ጥቅም የሚያረጋግጡ የልማት ሥራዎች በስፋት እየተከናወኑ እንደሚገኝ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ።

አቶ አደም ፋራህ የብልጽግና ፓርቲ እሳቤዎች መሰረት በማድረግ በመላው ኢትዮጵያ የህዝብን ጥቅም በዘላቂነት ለማረጋገጥ እየተሰራ እንደሚገኝ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል።

ከእነዚህ የልማት ስራዎች መካከል በአማራ ክልል በደቡብ ወሎ ዞን መንደርንና ቤተሰብን ማዕከል በማድረግ የሌማት ትሩፋት መርሃ ግብር እንደሚገኝበት ለአብነት ጠቅሰዋል።

መርሃ ግብሩን ከወጣቶች ስራ ዕድል ፈጠራ ጋር በማስተሳሰር ውጤታማ ስራዎች ማከናወን መቻሉንም አመልክተዋል።
ጋምቤላ፤ ነሐሴ 28/2018 (ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል ተግባራዊ የተደረገው የሩዝ ልማት ኢኒሼቲቭ ውጤታማ እየሆነ መምጣቱን የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት...
Sep 4, 2026
አሶሳ፤ ነሐሴ 27/2018 (ኢዜአ)፡- በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ኢንዱስትሪዎችን በማስፋፋት ተኪ ምርቶችን የማምረት ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ርዕሰ ...
Sep 3, 2026
ሆሳዕና፤ ነሀሴ 5/2018 (ኢዜአ)፡-በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ዜጎችን በሥራ ዕድል ተጠቃሚ ለማድረግ በተከናወኑ ሥራዎች ውጤት መመዝገ...
Aug 12, 2026
አዲስ አበባ፤ነሐሴ 5/2018 (ኢዜአ)፦የመንግሥት በሙስናና ሕገ ወጥ ድርጊት የተሰማሩ አካላትን በሕግ ተጠያቂ የማድረግ ርምጃ ቀጣይነት ሊኖረው እንደሚገባ ኢዜአ...
Aug 12, 2026