
አዲስ አበባ፤ የካቲት 29/2017(ኢዜአ)፦ የሕዝቡን ዘላቂ ጥቅም የሚያረጋግጡ የልማት ሥራዎች በስፋት እየተከናወኑ እንደሚገኝ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ።

አቶ አደም ፋራህ የብልጽግና ፓርቲ እሳቤዎች መሰረት በማድረግ በመላው ኢትዮጵያ የህዝብን ጥቅም በዘላቂነት ለማረጋገጥ እየተሰራ እንደሚገኝ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል።

ከእነዚህ የልማት ስራዎች መካከል በአማራ ክልል በደቡብ ወሎ ዞን መንደርንና ቤተሰብን ማዕከል በማድረግ የሌማት ትሩፋት መርሃ ግብር እንደሚገኝበት ለአብነት ጠቅሰዋል።

መርሃ ግብሩን ከወጣቶች ስራ ዕድል ፈጠራ ጋር በማስተሳሰር ውጤታማ ስራዎች ማከናወን መቻሉንም አመልክተዋል።
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 14/2018 (ኢዜአ)፡-የጉምሩክ አዋጅ ረቂቅ ማሻሻያ የወጪና የገቢ ንግድን ለማሳለጥ የጎላ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው በህዝብ ተወካዮች ምክር ...
Apr 23, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 9/2018 (ኢዜአ)፦ ኢትዮጵያ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) በኢኮኖሚ ሪፎርም ትግበራ ዙሪያ ያላቸውን ትብብር ይበልጥ ለማጎ...
Apr 17, 2026
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 2/2018 (ኢዜአ)፦ የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በጀጎል አለም አቀፍ ቅርስ ውስጥ የሚገነባው የ''ዳር ሀረር'' መልሶ ማልማት ፕሮ...
Apr 12, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 21/2018 (ኢዜአ)፦ በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች አስተማማኝ የኃይል አቅርቦትን ማረጋገጥ የሚያስችል ዘመናዊ የመሰረተ ልማት ግንባ...
Mar 31, 2026