አዲስ አበባ፤ መጋቢት 5/2017(ኢዜአ)፦ የጂቡቲ የማዳበሪያ ኦፕሬሽን ኮሚቴ በአሮጌ ወደብ ከጂቡቲ ወደ ኢትዮጵያ በመጓጓዝ ላይ ያለውን የአፈር ማዳበሪያ ጭነት እንቅስቃሴ ተመልክቷል።
ኮሚቴው በቀን በአማካይ እስከ 7000 ሜትሪክ ቶን የዩሪያ ማዳበሪያ የሚጫንበት እና ከ112 በላይ ከባድ ተሽከርካሪዎች ማዳበሪያውን ጭነው ከተርሚናሉ ወደ ኢትዮጵያ የሚጓዙበትን ሂደት ላይ ምልከታ አድርጓል።
የአፈር ማዳበሪያውን የማጓጓዝ ሂደቱ ዘላቂነት ባለው እንዲቀጥል እየተደረገ ያለው ጥረት አበረታች መሆኑን በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ያመለክታል።
አዲስ አበባ ፤የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፦የኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር ትራንስፖርት ተገልጋዮች ፋይዳ መታወቂያን ተጠቅመው በዲጂታል አማራጭ ትኬት የሚቆርጡበት አሰራር ...
Feb 24, 2025
አዲስ አበባ፤ ጥር 03/2017(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለስልጣን የለማ የትራንስፖርት ኦፕሬተሮችንና የጭነት ባለቤቶችን የሚገናኝ መተግበሪያ አስጀምሯል። ...
Feb 12, 2025