
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 5/2017(ኢዜአ)፦ የጂቡቲ የማዳበሪያ ኦፕሬሽን ኮሚቴ በአሮጌ ወደብ ከጂቡቲ ወደ ኢትዮጵያ በመጓጓዝ ላይ ያለውን የአፈር ማዳበሪያ ጭነት እንቅስቃሴ ተመልክቷል።
ኮሚቴው በቀን በአማካይ እስከ 7000 ሜትሪክ ቶን የዩሪያ ማዳበሪያ የሚጫንበት እና ከ112 በላይ ከባድ ተሽከርካሪዎች ማዳበሪያውን ጭነው ከተርሚናሉ ወደ ኢትዮጵያ የሚጓዙበትን ሂደት ላይ ምልከታ አድርጓል።
የአፈር ማዳበሪያውን የማጓጓዝ ሂደቱ ዘላቂነት ባለው እንዲቀጥል እየተደረገ ያለው ጥረት አበረታች መሆኑን በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ያመለክታል።
አምቦ፤ ሰኔ 6/2018(ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ ዞን ባለፉት ዓመታት በተከናወኑ የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራዎች ለንብ ማነብ ምቹ ሁኔታ በመፍጠሩ...
Jun 14, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 3/2018(ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል የበጋ መስኖ ልማት በምግብ ራስን ከመቻል ባለፈ የአርስ አደሩን ተጠቃሚነት እያሳደገ መሆኑን የክልሉ ምክት...
Jun 11, 2026
ሐረማያ፤ ግንቦት 20/2018 (ኢዜአ)፦ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ የምርምር ቴክኖሎጂዎችን እያጎለበተ እንደሚገኝ አስታወቀ። ዩኒቨ...
Jun 1, 2026
ሆሳዕና፣ግንቦት 17/2018 (ኢዜአ)፦በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ የሕብረት ሥራ ማህበራትን ደግፎ የማብቃት ሥራው ተጠናክሮ እ...
May 26, 2026