
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 9/2017(ኢዜአ)፦የአፋርና የሶማሌ ክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች እንዲሁም የፌዴራል መንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በሰመራ ከተማ የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል።
የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ፣ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ፣ የሰላም ሚኒስትር መሀመድ ኢድሪስን ጨምሮ ሌሎች የክልልና የፌዴራል መንግስት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በጉብኝቱ ተሳትፈዋል።

ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎቹ በጉብኝታቸው በሰመራ ከተማ እየተገነባ የሚገኝ የዳቦ ፋብሪካ እንዲሁም የጨው ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎችንና የከተማው የኮሪደር ልማት እንቅስቃሴን ተመልክተዋል።
ትናንት ምሽት የአፋርና የሶማሌ ህዝቦችን አብሮነትና ትስስር ማጠናከርን ዓላማ ያደረገ የጋራ ኢፍጣር መርሃ ግብር በሰመራ ከተማ መካሄዱ ይታወሳል።
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 14/2018 (ኢዜአ)፡-የጉምሩክ አዋጅ ረቂቅ ማሻሻያ የወጪና የገቢ ንግድን ለማሳለጥ የጎላ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው በህዝብ ተወካዮች ምክር ...
Apr 23, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 9/2018 (ኢዜአ)፦ ኢትዮጵያ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) በኢኮኖሚ ሪፎርም ትግበራ ዙሪያ ያላቸውን ትብብር ይበልጥ ለማጎ...
Apr 17, 2026
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 2/2018 (ኢዜአ)፦ የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በጀጎል አለም አቀፍ ቅርስ ውስጥ የሚገነባው የ''ዳር ሀረር'' መልሶ ማልማት ፕሮ...
Apr 12, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 21/2018 (ኢዜአ)፦ በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች አስተማማኝ የኃይል አቅርቦትን ማረጋገጥ የሚያስችል ዘመናዊ የመሰረተ ልማት ግንባ...
Mar 31, 2026