
አዲስ አበባ፤ ሚያዚያ 5/2017(ኢዜአ)፦ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ የኮሪደርና ሌሎች የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ይገኛሉ።
በአዲስ አበባ ከተማ ከአንደኛው ምዕራፍ የቀጠለ ሁለተኛው ምዕራፍ የኮሪደር እና የወንዝ ዳርቻ ልማቶችን አካቶ በመከናወን ላይ ይገኛል።

የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር አመራሮች እና ሰራተኞች በከተማዋ እየተገነቡ ያሉ መሰረተ ልማቶችን በዛሬው እለት እየጎበኙ ነው።
የሚኒስቴሩ አመራሮች እና ሰራተኞች በከተማዋ የኮሪደር ልማትን ጨምሮ እየተገነቡ ያሉ መሰረተ ልማቶችን እና ብሄራዊ ቤተመንግስትን በመጎብኘት ላይ ናቸው።
አምቦ፤ ሰኔ 6/2018(ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ ዞን ባለፉት ዓመታት በተከናወኑ የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራዎች ለንብ ማነብ ምቹ ሁኔታ በመፍጠሩ...
Jun 14, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 3/2018(ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል የበጋ መስኖ ልማት በምግብ ራስን ከመቻል ባለፈ የአርስ አደሩን ተጠቃሚነት እያሳደገ መሆኑን የክልሉ ምክት...
Jun 11, 2026
ሐረማያ፤ ግንቦት 20/2018 (ኢዜአ)፦ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ የምርምር ቴክኖሎጂዎችን እያጎለበተ እንደሚገኝ አስታወቀ። ዩኒቨ...
Jun 1, 2026
ሆሳዕና፣ግንቦት 17/2018 (ኢዜአ)፦በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ የሕብረት ሥራ ማህበራትን ደግፎ የማብቃት ሥራው ተጠናክሮ እ...
May 26, 2026