
አዲስ አበባ፤ ሚያዚያ 5/2017(ኢዜአ)፦ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ የኮሪደርና ሌሎች የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ይገኛሉ።
በአዲስ አበባ ከተማ ከአንደኛው ምዕራፍ የቀጠለ ሁለተኛው ምዕራፍ የኮሪደር እና የወንዝ ዳርቻ ልማቶችን አካቶ በመከናወን ላይ ይገኛል።

የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር አመራሮች እና ሰራተኞች በከተማዋ እየተገነቡ ያሉ መሰረተ ልማቶችን በዛሬው እለት እየጎበኙ ነው።
የሚኒስቴሩ አመራሮች እና ሰራተኞች በከተማዋ የኮሪደር ልማትን ጨምሮ እየተገነቡ ያሉ መሰረተ ልማቶችን እና ብሄራዊ ቤተመንግስትን በመጎብኘት ላይ ናቸው።
ጋምቤላ፤ ነሐሴ 28/2018 (ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል ተግባራዊ የተደረገው የሩዝ ልማት ኢኒሼቲቭ ውጤታማ እየሆነ መምጣቱን የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት...
Sep 4, 2026
አሶሳ፤ ነሐሴ 27/2018 (ኢዜአ)፡- በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ኢንዱስትሪዎችን በማስፋፋት ተኪ ምርቶችን የማምረት ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ርዕሰ ...
Sep 3, 2026
ሆሳዕና፤ ነሀሴ 5/2018 (ኢዜአ)፡-በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ዜጎችን በሥራ ዕድል ተጠቃሚ ለማድረግ በተከናወኑ ሥራዎች ውጤት መመዝገ...
Aug 12, 2026
አዲስ አበባ፤ነሐሴ 5/2018 (ኢዜአ)፦የመንግሥት በሙስናና ሕገ ወጥ ድርጊት የተሰማሩ አካላትን በሕግ ተጠያቂ የማድረግ ርምጃ ቀጣይነት ሊኖረው እንደሚገባ ኢዜአ...
Aug 12, 2026