
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 19/ 2017 (ኢዜአ)፦ የአረብ ባንክ ለአፍሪካ ኢኮኖሚ ልማት (BADEA) ለአፍሪካ የልማት ስራዎች የሚያደርገውን ድጋፍና አጋርነት እንደሚቀጥል አስታወቀ።
የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (ኢሴኤ) ዋና ፀሐፊ ክላቨር ጋቴቴ ከአረብ ባንክ ለአፍሪካ ኢኮኖሚ ልማት (BADEA) ፕሬዝዳንት አብደላ አልሙሳይቤህ ጋር ተወያይተዋል።
ዋና ፀሐፊው ኢሴኤ እና የአረብ ባንክ ለረጅም ጊዜ የቆየ ወዳጅነት እንዳለው ገልጸው ይህን አጋርነቱን የበለጠ ለማጠናከር እንደሚሰራም ተናግረዋል።
በውይይቱ ላይ ባንኩ በአፍሪካ ልማት የሚያደርገውን ኢንቨስትመንት የማጠናከር ፍላጎት እንዳለው መገለጹን ኢዜአ ከኮሚሽኑ ያገኘው መረጃ ያመለክታል።
የአረብ ባንክ ለአፍሪካ ኢኮኖሚ ልማት ፕሬዝዳንት አብደላ አልሙሳይቤህ በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት እያደረጉ መሆኑም ይታወቃል።
አምቦ፤ ሰኔ 6/2018(ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ ዞን ባለፉት ዓመታት በተከናወኑ የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራዎች ለንብ ማነብ ምቹ ሁኔታ በመፍጠሩ...
Jun 14, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 3/2018(ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል የበጋ መስኖ ልማት በምግብ ራስን ከመቻል ባለፈ የአርስ አደሩን ተጠቃሚነት እያሳደገ መሆኑን የክልሉ ምክት...
Jun 11, 2026
ሐረማያ፤ ግንቦት 20/2018 (ኢዜአ)፦ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ የምርምር ቴክኖሎጂዎችን እያጎለበተ እንደሚገኝ አስታወቀ። ዩኒቨ...
Jun 1, 2026
ሆሳዕና፣ግንቦት 17/2018 (ኢዜአ)፦በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ የሕብረት ሥራ ማህበራትን ደግፎ የማብቃት ሥራው ተጠናክሮ እ...
May 26, 2026