
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 19/ 2017 (ኢዜአ)፦ የአረብ ባንክ ለአፍሪካ ኢኮኖሚ ልማት (BADEA) ለአፍሪካ የልማት ስራዎች የሚያደርገውን ድጋፍና አጋርነት እንደሚቀጥል አስታወቀ።
የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (ኢሴኤ) ዋና ፀሐፊ ክላቨር ጋቴቴ ከአረብ ባንክ ለአፍሪካ ኢኮኖሚ ልማት (BADEA) ፕሬዝዳንት አብደላ አልሙሳይቤህ ጋር ተወያይተዋል።
ዋና ፀሐፊው ኢሴኤ እና የአረብ ባንክ ለረጅም ጊዜ የቆየ ወዳጅነት እንዳለው ገልጸው ይህን አጋርነቱን የበለጠ ለማጠናከር እንደሚሰራም ተናግረዋል።
በውይይቱ ላይ ባንኩ በአፍሪካ ልማት የሚያደርገውን ኢንቨስትመንት የማጠናከር ፍላጎት እንዳለው መገለጹን ኢዜአ ከኮሚሽኑ ያገኘው መረጃ ያመለክታል።
የአረብ ባንክ ለአፍሪካ ኢኮኖሚ ልማት ፕሬዝዳንት አብደላ አልሙሳይቤህ በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት እያደረጉ መሆኑም ይታወቃል።
ጋምቤላ፤ ነሐሴ 28/2018 (ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል ተግባራዊ የተደረገው የሩዝ ልማት ኢኒሼቲቭ ውጤታማ እየሆነ መምጣቱን የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት...
Sep 4, 2026
አሶሳ፤ ነሐሴ 27/2018 (ኢዜአ)፡- በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ኢንዱስትሪዎችን በማስፋፋት ተኪ ምርቶችን የማምረት ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ርዕሰ ...
Sep 3, 2026
ሆሳዕና፤ ነሀሴ 5/2018 (ኢዜአ)፡-በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ዜጎችን በሥራ ዕድል ተጠቃሚ ለማድረግ በተከናወኑ ሥራዎች ውጤት መመዝገ...
Aug 12, 2026
አዲስ አበባ፤ነሐሴ 5/2018 (ኢዜአ)፦የመንግሥት በሙስናና ሕገ ወጥ ድርጊት የተሰማሩ አካላትን በሕግ ተጠያቂ የማድረግ ርምጃ ቀጣይነት ሊኖረው እንደሚገባ ኢዜአ...
Aug 12, 2026