የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
ህይወት እና ጉዞ

ዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ በሰቆጣ ከተማ ያስገነባው ዲጂታል ቤተ-መጻሕፍት ተመረቀ

Feb 13, 2026

IDOPRESS

🔇Unmute

ሰቆጣ፤ የካቲት 1/2018 (ኢዜአ)፦ በሀገር መከላከያ ሰራዊት የዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ በሰቆጣ ከተማ ያስገነባው ዲጂታል ቤተ-መጻሕፍት ተመረቀ።

ቤተ-መጻሕፍቱን የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር አረጋ ከበደና የመከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች መርቀውታል።


ቤተ-መጻሕፍቱ ትውልዱ በዕውቀትና በክህሎት ታጥቆ ለሀገር ግንባታ ሚናውን እንዲያጎላ ከፍተኛ ሚና እንደሚኖረው ተመልክቷል።


በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ በሀገር መከላከያ ሰራዊት የዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ዘውዱ በላይ፣ የሰሜን ምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል አሰፋ ቸኮልና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎችና የመከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ መኮንኖች ተገኝተዋል።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.