🔇Unmute
ሰቆጣ፤ የካቲት 1/2018 (ኢዜአ)፦ በሀገር መከላከያ ሰራዊት የዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ በሰቆጣ ከተማ ያስገነባው ዲጂታል ቤተ-መጻሕፍት ተመረቀ።
ቤተ-መጻሕፍቱን የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር አረጋ ከበደና የመከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች መርቀውታል።

ቤተ-መጻሕፍቱ ትውልዱ በዕውቀትና በክህሎት ታጥቆ ለሀገር ግንባታ ሚናውን እንዲያጎላ ከፍተኛ ሚና እንደሚኖረው ተመልክቷል።

በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ በሀገር መከላከያ ሰራዊት የዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ዘውዱ በላይ፣ የሰሜን ምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል አሰፋ ቸኮልና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎችና የመከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ መኮንኖች ተገኝተዋል።
ጋምቤላ፤ ነሐሴ 28/2018 (ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል ተግባራዊ የተደረገው የሩዝ ልማት ኢኒሼቲቭ ውጤታማ እየሆነ መምጣቱን የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት...
Sep 4, 2026
አሶሳ፤ ነሐሴ 27/2018 (ኢዜአ)፡- በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ኢንዱስትሪዎችን በማስፋፋት ተኪ ምርቶችን የማምረት ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ርዕሰ ...
Sep 3, 2026
ሆሳዕና፤ ነሀሴ 5/2018 (ኢዜአ)፡-በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ዜጎችን በሥራ ዕድል ተጠቃሚ ለማድረግ በተከናወኑ ሥራዎች ውጤት መመዝገ...
Aug 12, 2026
አዲስ አበባ፤ነሐሴ 5/2018 (ኢዜአ)፦የመንግሥት በሙስናና ሕገ ወጥ ድርጊት የተሰማሩ አካላትን በሕግ ተጠያቂ የማድረግ ርምጃ ቀጣይነት ሊኖረው እንደሚገባ ኢዜአ...
Aug 12, 2026