🔇Unmute
ገንዳውኃ፣ መጋቢት18/2018 (ኢዜአ):-በምዕራብ ጎንደር ዞን በህገ ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ 80 በርሜል ነዳጅ ከሁለት ተጠርጣሪዎች ጋር በቁጥጥር ስር ማዋሉን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ፡፡
ነዳጁን መያዝ የተቻለው በምእራብ አርማጭሆ ወረዳ በሁለት አይሱዙ ተሽከርካሪ ተጭኖ በመጓጓዝ ላይ እያለ ነው።
በዚህም ፖሊስ 80 በርሜል ነዳጅ ከሁለት ተጠርጣሪዎች ጋር በቁጥጥር ስር በማዋል ምርመራ እያካሄደ መሆኑን ገልጸዋል።
ይህም በአቋራጭ ለመክበርና ለህገ ወጥ ዓላማ ለማዋል በማለም በሀገርና ህዝብ ላይ ተጨማሪ ጫና ለመፍጠር የተሞከረ ህገወጥ ተግባር መሆኑን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ምስጋናው ካሴ አብራርተዋል።
እንደዚህ አይነት ወንጀሎችን ለመከላከል የፀጥታ አካላት ባደረጉት ጠንካራ ፍተሻና በህብረተሰቡ ጥቆማ መሰረት በህገወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረው ነዳጅ መያዙን ተናግረዋል።
#Ethiopian_News_Agency #ኢዜአ
አምቦ፤ ሰኔ 6/2018(ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ ዞን ባለፉት ዓመታት በተከናወኑ የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራዎች ለንብ ማነብ ምቹ ሁኔታ በመፍጠሩ...
Jun 14, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 3/2018(ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል የበጋ መስኖ ልማት በምግብ ራስን ከመቻል ባለፈ የአርስ አደሩን ተጠቃሚነት እያሳደገ መሆኑን የክልሉ ምክት...
Jun 11, 2026
ሐረማያ፤ ግንቦት 20/2018 (ኢዜአ)፦ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ የምርምር ቴክኖሎጂዎችን እያጎለበተ እንደሚገኝ አስታወቀ። ዩኒቨ...
Jun 1, 2026
ሆሳዕና፣ግንቦት 17/2018 (ኢዜአ)፦በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ የሕብረት ሥራ ማህበራትን ደግፎ የማብቃት ሥራው ተጠናክሮ እ...
May 26, 2026