🔇Unmute
አዳማ፤ ሚያዝያ 14/2018 (ኢዜአ)፡- በ2018/19 የመኸር እርሻ ምርታማነትን ለማሳደግ ከወዲሁ አስፈላጊው ግብዓት ለአርሶ አደሩ እየቀረበ መሆኑን የምሥራቅ ሸዋ ዞን ኅብረት ሥራ ማስፋፊያ ኤጀንሲ ገለፀ።
የኤጀንሲው ኃላፊ አሥራት ጌቱ ለኢዜአ እንደተናገሩት፤ በ2018/19 የምርት ዘመን መኸር እርሻ ለማቅረብ ከታቀደው 1 ሚሊየን 42 ሺህ 523 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ እስካሁን 909 ሺህ 976 ኩንታል ቀርቧል።

በሉሜ አዳማ ኅብረት ሥራ ዩኒየን፣ በሠረታዊ ማኅበራትና ሌሎች ዩኒየኖች በኩል 28 ሺህ 500 ኩንታል የስንዴና ሌሎች ሰብሎች ምርጥ ዘር ለአርሶአደሩ ማቅረብ መቻሉንም ተናግረዋል።
የአዳማ ወረዳ ቀጨማ ቀበሌ ነዋሪ አርሶአደሮች ዘውዱ ነጋሽ እና ፍቃዱ ግርማ፤ የአፈር ማዳበሪያ በበቂ ሁኔታ ማግኘታቸውን አረጋግጠዋል።
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 9/2018 (ኢዜአ)፦ ኢትዮጵያ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) በኢኮኖሚ ሪፎርም ትግበራ ዙሪያ ያላቸውን ትብብር ይበልጥ ለማጎ...
Apr 17, 2026
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 2/2018 (ኢዜአ)፦ የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በጀጎል አለም አቀፍ ቅርስ ውስጥ የሚገነባው የ''ዳር ሀረር'' መልሶ ማልማት ፕሮ...
Apr 12, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 21/2018 (ኢዜአ)፦ በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች አስተማማኝ የኃይል አቅርቦትን ማረጋገጥ የሚያስችል ዘመናዊ የመሰረተ ልማት ግንባ...
Mar 31, 2026
አዲስ አበባ ፤የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፦የኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር ትራንስፖርት ተገልጋዮች ፋይዳ መታወቂያን ተጠቅመው በዲጂታል አማራጭ ትኬት የሚቆርጡበት አሰራር ...
Feb 24, 2025