🔇Unmute
አዳማ፤ ሚያዝያ 14/2018 (ኢዜአ)፡- በ2018/19 የመኸር እርሻ ምርታማነትን ለማሳደግ ከወዲሁ አስፈላጊው ግብዓት ለአርሶ አደሩ እየቀረበ መሆኑን የምሥራቅ ሸዋ ዞን ኅብረት ሥራ ማስፋፊያ ኤጀንሲ ገለፀ።
የኤጀንሲው ኃላፊ አሥራት ጌቱ ለኢዜአ እንደተናገሩት፤ በ2018/19 የምርት ዘመን መኸር እርሻ ለማቅረብ ከታቀደው 1 ሚሊየን 42 ሺህ 523 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ እስካሁን 909 ሺህ 976 ኩንታል ቀርቧል።

በሉሜ አዳማ ኅብረት ሥራ ዩኒየን፣ በሠረታዊ ማኅበራትና ሌሎች ዩኒየኖች በኩል 28 ሺህ 500 ኩንታል የስንዴና ሌሎች ሰብሎች ምርጥ ዘር ለአርሶአደሩ ማቅረብ መቻሉንም ተናግረዋል።
የአዳማ ወረዳ ቀጨማ ቀበሌ ነዋሪ አርሶአደሮች ዘውዱ ነጋሽ እና ፍቃዱ ግርማ፤ የአፈር ማዳበሪያ በበቂ ሁኔታ ማግኘታቸውን አረጋግጠዋል።
አምቦ፤ ሰኔ 6/2018(ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ ዞን ባለፉት ዓመታት በተከናወኑ የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራዎች ለንብ ማነብ ምቹ ሁኔታ በመፍጠሩ...
Jun 14, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 3/2018(ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል የበጋ መስኖ ልማት በምግብ ራስን ከመቻል ባለፈ የአርስ አደሩን ተጠቃሚነት እያሳደገ መሆኑን የክልሉ ምክት...
Jun 11, 2026
ሐረማያ፤ ግንቦት 20/2018 (ኢዜአ)፦ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ የምርምር ቴክኖሎጂዎችን እያጎለበተ እንደሚገኝ አስታወቀ። ዩኒቨ...
Jun 1, 2026
ሆሳዕና፣ግንቦት 17/2018 (ኢዜአ)፦በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ የሕብረት ሥራ ማህበራትን ደግፎ የማብቃት ሥራው ተጠናክሮ እ...
May 26, 2026