የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
ህይወት እና ጉዞ

ለመኸር እርሻ ስኬታማነት የግብርና ግብዓት በወቅቱ ለአርሶ አደሩ እየቀረበ ነው

Apr 22, 2026

IDOPRESS

🔇Unmute

አዳማ፤ ሚያዝያ 14/2018 (ኢዜአ)፡- በ2018/19 የመኸር እርሻ ምርታማነትን ለማሳደግ ከወዲሁ አስፈላጊው ግብዓት ለአርሶ አደሩ እየቀረበ መሆኑን የምሥራቅ ሸዋ ዞን ኅብረት ሥራ ማስፋፊያ ኤጀንሲ ገለፀ።

የኤጀንሲው ኃላፊ አሥራት ጌቱ ለኢዜአ እንደተናገሩት፤ በ2018/19 የምርት ዘመን መኸር እርሻ ለማቅረብ ከታቀደው 1 ሚሊየን 42 ሺህ 523 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ እስካሁን 909 ሺህ 976 ኩንታል ቀርቧል።


በሉሜ አዳማ ኅብረት ሥራ ዩኒየን፣ በሠረታዊ ማኅበራትና ሌሎች ዩኒየኖች በኩል 28 ሺህ 500 ኩንታል የስንዴና ሌሎች ሰብሎች ምርጥ ዘር ለአርሶአደሩ ማቅረብ መቻሉንም ተናግረዋል።

የአዳማ ወረዳ ቀጨማ ቀበሌ ነዋሪ አርሶአደሮች ዘውዱ ነጋሽ እና ፍቃዱ ግርማ፤ የአፈር ማዳበሪያ በበቂ ሁኔታ ማግኘታቸውን አረጋግጠዋል።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.

መግለጫ

በጋምቤላ ክልል ተግባራዊ የተደረገው የሩዝ ልማት ኢኒሼቲቭ ውጤታማ እየሆነ መጥቷል

ጋምቤላ፤ ነሐሴ 28/2018 (ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል ተግባራዊ የተደረገው የሩዝ ልማት ኢኒሼቲቭ ውጤታማ እየሆነ መምጣቱን የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት...

Sep 4, 2026

በክልሉ ኢንዱስትሪዎችን በማስፋፋት ተኪ ምርቶችን የማምረት ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል -ርዕሰ መስተዳድር አሻደሊ ሀሰን

አሶሳ፤ ነሐሴ 27/2018 (ኢዜአ)፡- በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ኢንዱስትሪዎችን በማስፋፋት ተኪ ምርቶችን የማምረት ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ርዕሰ ...

Sep 3, 2026

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሥራ ዕድል ፈጠራ በተከናወኑ ሥራዎች ውጤት ተገኝቷል

ሆሳዕና፤ ነሀሴ 5/2018 (ኢዜአ)፡-በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ዜጎችን በሥራ ዕድል ተጠቃሚ ለማድረግ በተከናወኑ ሥራዎች ውጤት መመዝገ...

Aug 12, 2026

በሙስናና ሕገ ወጥ ድርጊት የተሰማሩ አካላትን ተጠያቂ የማድረግ ርምጃ ቀጣይነት ሊኖረው ይገባል

አዲስ አበባ፤ነሐሴ 5/2018 (ኢዜአ)፦የመንግሥት በሙስናና ሕገ ወጥ ድርጊት የተሰማሩ አካላትን በሕግ ተጠያቂ የማድረግ ርምጃ ቀጣይነት ሊኖረው እንደሚገባ ኢዜአ...

Aug 12, 2026