የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
ህይወት እና ጉዞ

በሶማሌ ክልል የመሰረተ ልማት ግንባታ ስራዎች በተቀናጀ መልኩ እየተከናወኑ ነው - ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሁመድ

Aug 31, 2026

IDOPRESS

🔇Unmute

ጅግጅጋ፤ ነሐሴ 23/2018 (ኢዜአ)፦ በሶማሌ ክልል የተቋማትና የመሰረተ ልማት ግንባታ ስራዎች በተቀናጀ መልኩ እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሁመድ ገለጹ።

ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ፤ የክልሉን ኢንቨስትመንትና የኢንዱስትሪና ቢሮ አዲስና ዘመናዊ የህንፃ ግንባታ አስጀምረዋል።

በዚሁ መርሃ ግብር ላይ ባደረጉት ንግግርም በክልሉ የህዝቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ሁለንተናዊ የልማት ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ ብለዋል።

ከልማት ስራዎች በተጓዳኝ የመንግስት አገልግሎቶችን ምቹ፣ ፈጣንና ቀልጣፋ የማድረግ ጥረት ተጠናክሮ መቀጠሉን አንስተዋል።

በዛሬው እለትም የክልሉን ኢንቨስትመንትና የኢንዱስትሪና ቢሮ አዲስና ዘመናዊ የህንፃ ግንባታ መጀመሩን ገልጸው፤ የተቋማትና የመሰረተ ልማት ግንባታ ስራዎች ይቀጥላሉ ብለዋል።

ከዚህ ጎን ለጎን የትምህርት፣ የውሃ፣ የመንገድ፣ የጤና የዲጂታል ልማትና ሌሎችም ስራዎች በልዩ ትኩረት እየተከናወኑ መሆኑንም ገልጸዋል።

በክልሉ ከተሞችም ይሁን በገጠር ሰው ተኮር የሆኑ ልማቶችን የመገንባትና የዜጎችን ተጠቃሚነት የማረጋገጥ ስራ ዋነኛ ትኩረታችን ሆኖ ይቀጥላል ብለዋል።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.

መግለጫ

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሥራ ዕድል ፈጠራ በተከናወኑ ሥራዎች ውጤት ተገኝቷል

ሆሳዕና፤ ነሀሴ 5/2018 (ኢዜአ)፡-በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ዜጎችን በሥራ ዕድል ተጠቃሚ ለማድረግ በተከናወኑ ሥራዎች ውጤት መመዝገ...

Aug 12, 2026

በሙስናና ሕገ ወጥ ድርጊት የተሰማሩ አካላትን ተጠያቂ የማድረግ ርምጃ ቀጣይነት ሊኖረው ይገባል

አዲስ አበባ፤ነሐሴ 5/2018 (ኢዜአ)፦የመንግሥት በሙስናና ሕገ ወጥ ድርጊት የተሰማሩ አካላትን በሕግ ተጠያቂ የማድረግ ርምጃ ቀጣይነት ሊኖረው እንደሚገባ ኢዜአ...

Aug 12, 2026

የ25 ዓመት የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ እና ማሻሻያ ማስተር ፕላን ጥናት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ሐምሌ 20/2018 (ኢዜአ):-የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት እስከ ፈረንጆቹ 2049 ድረስ የሚተገበር የ25 ዓመታት ሀገር አቀፍ የኤሌክትሪክ ማስ...

Jul 28, 2026

የኢትዮጵያ የመንገድ መሰረተ ልማቶች የሕዝብን የኢኮኖሚ ትስስር በማሳለጥ የብልፅግና ድልድይ እየገነቡ ነው

አዲስ አበባ ፤ ሐምሌ 16/2018 (ኢዜአ) ፦የኢትዮጵያ መንገድ መሰረተ ልማቶች የሕዝብን የኢኮኖሚ ትስስር በማሳለጥ የብልፅግና ድልድይ እየገነቡ መሆኑን የከተማ...

Jul 24, 2026