የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
ፖለቲካ እና ደህንነት

ምክር ቤቱ በህዝብ የተሰጠውን አደራ በመወጣት የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት በየደረጃው አሳድጓል

Aug 10, 2026

IDOPRESS

🔇Unmute

ሰመራ፤ ነሐሴ 2/2018 (ኢዜአ) ፦ምክር ቤቱ በህዝብ የተሰጠውን አደራ በመወጣት የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት በየደረጃው ማሳደግ መቻሉን የአፋር ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባዔ ወይዘሮ አሲያ ከማል ገለጹ።

የአፋር ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣5ኛ የስራ ዘመን፣10ኛ መደበኛ ጉባዔ መካሔድ ጀምሯል።


ምክር ቤቱ ለሶስት ቀናት በሚያካሔደው ጉባኤ የክልሉን አስፈፃሚ አካላት፣ የጠቅላይ ፍርድ ቤት እና ዋና ኦዲተር የ2018 በጀት ዓመት አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ውይይት ያደርጋል።

ጉባዔውን ያስጀመሩት ዋና አፈ ጉባዔ ወይዘሮ አሲያ ከማል እንዳሉት፤ ምክር ቤቱ በህዝብ የተሰጠውን አደራ በመወጣት የህብረተሰብ ተጠቃሚነትን የሚያሳድጉ ተግባራት አከናውኗል።

በዚህም ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ማደጉን ነው የገለጹት።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.

መግለጫ

በክልሉ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የተጀመሩ ስራዎችን ማጠናከር ይጠበቅባቸዋል- ርእሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

ሆሳዕና ፤ ነሐሴ 21/2018 (ኢዜአ) ፦ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚጠበቅባቸውን ሚና እንዲወጡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ...

Aug 28, 2026

በኢሉባቦር ዞን በኩታ ገጠም ከለማው የበቆሎ ሰብል የተሻለ ምርት ለማገኘት የእንክብካቤ ስራ ተጠናክሯል

መቱ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል በኢሉባቦር ዞን በክረምት እርሻ እየለማ ከሚገኘው የበቆሎ ሰብል የላቀ ምርት ለማገኘት የሰብል እንክብካቤና ጥ...

Aug 18, 2026

በሲዳማ ክልል የመንገድና ሌሎች መሰረተ ልማትን በማሻሻል ለሕዝቡ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት የተከናወኑ ተግባራት ውጤታማ ናቸው

ሀዋሳ፤ ነሐሴ 2/2018 (ኢዜአ)፦ በሲዳማ ክልል የመንገድና ሌሎች መሰረተ ልማትን በማሻሻል ለሕዝቡ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት የተከናወኑ ተግባራት ውጤታማ መሆና...

Aug 10, 2026

በክልሉ በበጀት ዓመቱ ውጤታማ የልማት ሥራዎች ተከናውነዋል 

አዳማ፤ ሐምሌ 12/2018 (ኢዜአ)፦በኦሮሚያ ክልል በበጀት ዓመቱ ሰላምና መልካም አስተዳደርን ከማረጋገጥ ጎን ለጎን ውጤታማ የልማት ሥራዎች መከናወናቸውን የክል...

Jul 20, 2026