🔇Unmute
ሰመራ፤ ነሐሴ 2/2018 (ኢዜአ) ፦ምክር ቤቱ በህዝብ የተሰጠውን አደራ በመወጣት የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት በየደረጃው ማሳደግ መቻሉን የአፋር ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባዔ ወይዘሮ አሲያ ከማል ገለጹ።
የአፋር ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣5ኛ የስራ ዘመን፣10ኛ መደበኛ ጉባዔ መካሔድ ጀምሯል።

ምክር ቤቱ ለሶስት ቀናት በሚያካሔደው ጉባኤ የክልሉን አስፈፃሚ አካላት፣ የጠቅላይ ፍርድ ቤት እና ዋና ኦዲተር የ2018 በጀት ዓመት አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ውይይት ያደርጋል።
ጉባዔውን ያስጀመሩት ዋና አፈ ጉባዔ ወይዘሮ አሲያ ከማል እንዳሉት፤ ምክር ቤቱ በህዝብ የተሰጠውን አደራ በመወጣት የህብረተሰብ ተጠቃሚነትን የሚያሳድጉ ተግባራት አከናውኗል።
በዚህም ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ማደጉን ነው የገለጹት።
ሆሳዕና ፤ ነሐሴ 21/2018 (ኢዜአ) ፦ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚጠበቅባቸውን ሚና እንዲወጡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ...
Aug 28, 2026
መቱ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል በኢሉባቦር ዞን በክረምት እርሻ እየለማ ከሚገኘው የበቆሎ ሰብል የላቀ ምርት ለማገኘት የሰብል እንክብካቤና ጥ...
Aug 18, 2026
ሀዋሳ፤ ነሐሴ 2/2018 (ኢዜአ)፦ በሲዳማ ክልል የመንገድና ሌሎች መሰረተ ልማትን በማሻሻል ለሕዝቡ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት የተከናወኑ ተግባራት ውጤታማ መሆና...
Aug 10, 2026
አዳማ፤ ሐምሌ 12/2018 (ኢዜአ)፦በኦሮሚያ ክልል በበጀት ዓመቱ ሰላምና መልካም አስተዳደርን ከማረጋገጥ ጎን ለጎን ውጤታማ የልማት ሥራዎች መከናወናቸውን የክል...
Jul 20, 2026