🔇Unmute
በሐረሪ ክልል በመደመር መንግሥት ዕይታ በግብርናው ዘርፍ ምርትና ምርታማነት እመርታዊ ለውጥ ተመዝግቧል።
በመደመር መንግሥት ዕይታ በግብርናው ዘርፍ ገበያ ተኮር ምርቶችን በዓይነት፣ በምርት ብዛትና በጥራት የማምረት እመርታዊ ለውጥ መመዝገቡን ተችሏል።
በዚህም የተቀናጀ የግብርና ስራ የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነት በማሳደግ ተጨባጭ ስኬቶች ተመዝግበዋል።

በክልሉ ባለፉት ዓመታት በሰብል፣በአትክልትና ፍራፍሬ፣ በእንስሳት ሀብት ልማት፣ በሌማት ትሩፋትና በተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ላይ ውጤታማ ስራዎች ተከናውነዋል።
በክልሉ ከተማና ገጠር ወረዳዎች በሌማት ትሩፋት መርሃግብር የእንስሳት ተዋጽኦና የአትክልትና ፍራፍሬ ልማት አበረታች ስራዎች ተሰርቷል።
በተለይም በገጠር ወረዳዎች በመስኖ ልማት የተከናወኑ ስራዎች ምርትና ምርታማነት እንዲጎለብትና የአርሶ አደሩ የምግብ ዋስትና እንዲረጋገጥ ከማስቻል ባለፈ ለገበያ አቅርቦት ከፍተኛ እገዛ እያደረጉ ይገኛሉ።

በሰብል ልማት በየተከናወኑ ተግባራትም አርሶ አደሩን ከተረጂነት ወደ ምርታማነት እያሸጋገሩ የሚገኙ ውጤት መመዝገብ ተችሏል።
በተለይም በክልሉ የዝናብ እጥረትና በሽታን በመቋቋም በአጭር ጊዜ ምርት የተቀናጀ የግብርና ስራ የሚሰጡ የማሽላና በቆሎ ሰብሎች ምርት እና ምርታማነትን ማሳደግ ተችሏል።

በቀጣይም የተቀናጀ የግብርና ስራን በማጠናከር የአርሶ አደሩን ምርታማነት የሚያሳድጉ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ።
ሆሳዕና ፤ ነሐሴ 21/2018 (ኢዜአ) ፦ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚጠበቅባቸውን ሚና እንዲወጡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ...
Aug 28, 2026
መቱ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል በኢሉባቦር ዞን በክረምት እርሻ እየለማ ከሚገኘው የበቆሎ ሰብል የላቀ ምርት ለማገኘት የሰብል እንክብካቤና ጥ...
Aug 18, 2026
ሀዋሳ፤ ነሐሴ 2/2018 (ኢዜአ)፦ በሲዳማ ክልል የመንገድና ሌሎች መሰረተ ልማትን በማሻሻል ለሕዝቡ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት የተከናወኑ ተግባራት ውጤታማ መሆና...
Aug 10, 2026
አዳማ፤ ሐምሌ 12/2018 (ኢዜአ)፦በኦሮሚያ ክልል በበጀት ዓመቱ ሰላምና መልካም አስተዳደርን ከማረጋገጥ ጎን ለጎን ውጤታማ የልማት ሥራዎች መከናወናቸውን የክል...
Jul 20, 2026